Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Academy of Sciences (የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ)
  • Address ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ወደ ዊንጌት በሚወስደው መንገድ ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አልፎ በቀኝ በኩል በሚታጠፈው መንገድ 500 ሜትር ያህል ገባ ብሎ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0112570930
  • Websitehttps://eas-et.org/
  • Deadline04 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-04 00:00:00
  • Categories Vehicle

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ 12 ሰው የሚጭን አዲስ ያልተነዳ የህዝብ የኤሌክትሪክ ሚኒባስ መኪና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የመኪና ግዥ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ 12 ሰው ሚጭን አዲስ ያልተ የህዝብ የኤሌክትሪክ ሚኒባስ መኪና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት በጨረታው ላይ መሳተፍ የሚፈልጉና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የሚያሟሉ ህጋዊ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. የኤሌክትሪክ መኪና መሸጥ እና ማቅረብ የሚችሉ የዘመኑን ግብር ከፍለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር በይነ መረብ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ፤
  2. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስተዳደርና ፋይናንስ ክፍል ድረስ በመምጣት የጨረታ ሰነድ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና /ቤት በአካል በመገኘት የማይመለስ ሁለት መቶ ብር (200) ብር በመፈል መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የቴኒካልና የፋይናንሻል ሰነዶችን በተናጥል በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በአካዳሚው የአስተዳደር እና ፋይናንስ ክፍል ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው 10ኛው ቀን ከቀኑ 830 ሰዓት ላይ ይታሸጋል፡፡ በእለቱ 900 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  6. አካዳሚው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ው።

ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግ በስል ቁጥር 0112570930 ደውለው ወይም በአካል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

አድራሻ፡-

ከቅዱስ ጳው ሆስፒታል ወደ ዊንጌት በሚወስደው መንገድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሌ ቅርንጫፍ አልፎ በቀኝ በኩል በሚታጠፈው መንገድ 500 ሜትር ያህል ገባ ብሎ ይገኛል፡፡

 

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ

 

Save Tender