የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የተለያዩ የመንገድ ግንባታና ጥገና አገልግሎት የሚውል የሚኒባስ እና የፒክ አፕ መኪኖች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር አአከመባ/ግብዓት/ቡ-2/001/2018
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የተለያዩ የመንገድ ግንባታና ጥገና አገልግሎት የሚውል የሚኒባስ እና የፒክ አፕ መኪኖች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት አገልግሎት |
የስራ ሰዓት |
መለኪያ |
ብዛት |
የስሪት ዘመን |
ዝቅተኛ የመጫን አቅም |
የጨረታ መለያ ቁጥር |
ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ |
የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት |
የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት |
የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር |
|
ሎት 1 |
ሚኒባስ መኪና |
ከጠዋቱ ከ12፡00 ሰዓት እስከ ማሽቱ 2፡30 ወይም ከምሽቱ 11፡30 ሰዓት እስከ ጠዋት 2፡00 |
በቁጥር |
114 |
>2010 እ.ኤ.አ |
>12 ሰው ሹፌሩን ጨምሮ |
አአከመባ/ ግብዓት/ ቡ2/001/2018 |
60 ቀን |
ነሐሴ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡45 |
ነሐሴ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡15 |
ለአንድ ሚኒባስ እና ፒክአፕ መኪና ኪራይ የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 /ሃያ ሺ ብር/ |
|
ሎት 2 |
ባለ አራት ተካፋች ደብል ጋቢና ፒክአፕ መኪና |
90 |
|
>5 ሰው ሹፌሩን ጨምሮ |
ስለሆነም፣-
- ተጫራቾች አግባብነት ያለው ለዘመኑ የታደሰ በመስኩ የተሰማሩበት የንግድ ስራ ፍቃድ፣ ታክስ ክሊራንስ፤ የንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፤ እና በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ድረ-ገፅ (Online PPA Supplier list Registration Certificate) ላይ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡
- ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚዘጋበት ጊዜ ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት ከባለስልጣኑ መ/ቤት የፋይናንስ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 135 መውሰድ ይችላሉ፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንከ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም ከታወቀ ባንክ የቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል ከባንክ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ለ120 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ መሆን ይኖርበታል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የመጫረቻ ሰነዱን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መዝጊያ ተብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለስልጣኑ መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 104 በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ከላይ በሰንጠረዡ የጨረታ መክፈቻ ተብሎ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት ይከፈታል፡፡
ባለስልጣን መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ሳር ቤት ፑሽኪን አደባባይ
ስልክ ቁጥር፡- 011-3-722825
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን
