በላይአብ ኬብል አምራች ኃላ.የተ.የግ. ማኅበር ኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ የሚገኘውን የፋብሪካውን ይዞታ ዙሪያ አጥር ለማሳጠር እና በግቢ ውስጥ ለሚገነቡ ሁለት መጋዘኖች አማካሪ ድርጅት ቀጥሮ የዲዛይን፤ ግምት ዋጋን ጨምሮ (ቢልኦፍ ኳንቲቲ) እና የግንባታ ጨረታ ሰነድ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን በላይአብ ኬብል አምራች ኃላ.የተ.የግ. ማኅበር ኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ የሚገኘውን የፋብሪካውን ይዞታ ዙሪያ አጥር ለማሳጠር እና በግቢ ውስጥ ለሚገነቡ ሁለት መጋዘኖች አማካሪ ድርጅት ቀጥሮ የዲዛይን፤ ግምት ዋጋን ጨምሮ (ቢልኦፍ ኳንቲቲ) እና የግንባታ ጨረታ ሰነድ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ልምዱና የሙያው ፍቃድ ያላችሁ ተጫራቾች
ለጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል መግዛት የምትችሉ ሲሆን ፋብሪካውን በአካል ተገኝቶ ለማየትና ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት የምትችሉ ሲሆን የጨረታ ማብቂያ እስከ ነሐሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡ ዋና መስሪያ ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ
ላፍቶ ጋርመንት ኢንዱስትሪ መንደር
ስልክ: 0114711014 0912503275 ወይም
0912698424
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
በላይአብ ኬብል አምራች ኃላ.የተ.የግ.ማህበር
