Tender Detail

Tender Details

  • Company Gondar Teachers College (የጎንደር መምህራን ትምህርት ኮሌጅ)
  • Address ጎንደር ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0581121634
  • Websitehttps://gcte.edu.et
  • Deadline25 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-25 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

በአብክመ የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ ለኮሪዶር ልማት የቢሮ አድሳት የግንባታ ግዥ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ጎመትኮ////አስ-2/38 117

 

በአብክመ የጎንደር መም/ትም/ኮሌጅ ለኮሪዶር ልማት የቢሮ አድሳት የግንባታ ግዥ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋበዛል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የሚመለከተው የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር / ያላቸው
  3. የግዥው የብር መጠን 200,000.00 /ሁለት መቶ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ መሆን አለበት ለእዚህም ማረጋገጫ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራ 1 እስከ 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር እያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200 ብር በመክፈል ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ዘወትር በሥራ ቢሮ ቁጥር 19 መግዛት ይችላሉ፡፡ 22ኛው ቀን 335 ታሽጎ 400 ሰአት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ቀኑ በዓል ከሆነ የሚቀጥለው ቀን ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሞሉትን /ዋጋ 2% በባንከ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በአማርኛ የተተረጎመ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማቅረብ አለበትበጥሬ ገንዘብ የሚያስይዙ ከሆነ በውስጥ ገቢ ደረሰኝ መቁረጥ አለበት፡፡
  7. ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  8. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ // ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር G1 በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0581121634 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ጎንደር/መም/ትምህርት ኮሌጅ

 

Save Tender