Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ወልቂጤ ከተማ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-3300112
  • Website
  • Deadline23 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-08-23 00:00:00
  • Categories Cleaning And Janitorial Equipment , Stationery Materials , Paint

በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤ/ቶች አገልግሎት የሚውሉ የፅህፈት መሣሪያዎች፤ የተለያዩ ማሽን ቀለሞች እና የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 1/2017-2018

 

በደቡብ ////መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በዞኑ ለሚገኙ ///ቶች አገልግሎት የሚውሉ፡-

  1. ሎት 1 የፅህፈት መሣሪያዎች
  2. ሎት 2 የተለያዩ ማሽን ቀለሞች
  3. ሎት 3 የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው፣
  4. የአቅራቢነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  5. የግዢው መጠን ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሰውንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፤
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዕቃ ዓይነት፣ የአምራቹን ስም፤ የተመረተበትን . በዝርዝር ከዋናው ጨረታ ሰነድ ጋር መያያዝ አለበት፣
  8. ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ሲጠየቅ ማቅረብ አለበት፣
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ለፅህፈት መሣሪያዎች ብር 50,000 /ሃምሳ ብር/ ለተለያዩ ማሽን ቀለሞች ብር 30,000 /ሰላሳ ብር/ ለፅዳት ዕቃ 25,000 /ሃያ አምስት ብር/ በባንክ በተመሰከረለት CPO ቢድ ቦንድ በጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ስም ተዘጋጅቶ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  10. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1 3 የተጠቀሱትን የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ በመፈል ሰነዱን ከጉራጌ ዞን /መምሪያ ግዥ ንብ/አስ/የስራ ሂደት ሁለተኛ ፎቅ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፣
  11. ማንኛውም ተጫራች ዕቃውን ጉራጌ ዞን /መምሪያ ወልቂጤ ከተማ ድረስ ለማቅረብ የሚያስችል ዋጋ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒ በማለት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በጥንቃቄ ታሽጐ ይህ ማስታወቂያ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ጉራጌ ዞን /መምሪያ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ቀኑ 1130 ድረስ ማስገባት አለባቸው
  12. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጐ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ አዳራሽ በይፋ ይከፈታል።
  13. /ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

መረጃ /ቤቱ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 011-3300112 ደው መጠየቅ ይችላ

ማሳሰቢያ ጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የምታቀርቡ 90 ቀንና ከዚያ መሆን እንዳበት እንገልፃlን።

 

በደቡብ ////መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

 

Save Tender