Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር
  • Address ዱከም፣ኦሮሚያ፣ኢትዮጲያ, Phone: 0952162052
  • Website
  • Deadline20 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-09-20 00:00:00
  • Categories Packaging And Labelling , Stationery Materials

የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

ግ.ጨ.ቁ 002/2017

የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

S.no

Types of Input

1

Packet Anbessa 80gm

2

Anbessa 80gm paper pack

3

Packet Anbessa 40gm

4

Cola

5

Poly bag

6

Cartoon simba

7

Cartoon *gm 4×2000

8

Good morning, Film

9

Film (BOPP)

10

Wrapping Film Simba

11

Packet Simba

12

Packet to sign, ginger and cinnamon

13

Envelope Tosign, Ginger

14

Simba Tag

15

Tag Tosign, Ginger

16

Anbassa 80 gm paper pack Carton

17

pp bag

18

Fluting

19

Test liner

20

Ink

21

Stitching Wire

22

Gum powder

23

Stationery and Sanitation materials

 

በመሆኑ በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነድ ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  • በበጀት ዓመቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  • የታከስ ከሊራንስ ምስከር ወረቀት
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስከር ወረቀት
  • ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ15 (አስራ አምስት) ቀናት ይሆናል፡፡
  • የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 50,000.00 ብር ሆኖ በሰፒኦ ብቻ ይሆናል

 

  • ሰነድ መግዛት ለምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት ዱከም በሚገኘው በኢስት አፍሪካ እግሪ ቢዝነስ ዋና መስሪያ ቤት የሀገር ውስጥ ግዥ ከፍል የማይመለስ 300.00(ሦስት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
  • የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በአስራ አምስተኛው ቀን (15ኛ ቀን) እስከ ረፋዱ 4፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡
  • ጨረታው የሚከፈተው በአስራ አምስተኛው (15ኛ) ቀን ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት ይሆናል፡፡
  • ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ የተጫረቱበትን የእቃ ጠቅላላ ዋጋ 5% ፐርፎርማንስ ቦንድ ማስያዝ አለባቸው ::
  • ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃና ማብራሪያ በድርጅቱ በመገኘት ወይም በስልከ ቁጥር 0952162052/0921208237 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

አድራሻ፡-

የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት (ዱከም)

የኢስት አፍሪካ አግሪ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማኃበር

Save Tender