Tender Detail

Tender Details

  • Company Tsedey Bank S.C. (ፀደይ ባንክ አ.ማ)
  • Address ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት ህንጻ 16ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 09 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115584896
  • Websitehttps://tsedeybank-sc.com/
  • Deadline07 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price
  • opening date2025-10-07 00:00:00
  • Categories Vehicle

ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ ዉብሸት ጥላሁን ሀይሌ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በሰንጠረዡ የተዘረዘውን መኪና በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሸሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ፀደይ ባንክ . ለአቶ ዉብሸት ጥላሁን ሀይሌ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በሰንጠረዡ የተዘረዘውን መኪና በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሸሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋልበመሆኑም ተጫራ ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል

  1. ተጫራ የመኪና የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 (በጥሬ ገንዘብ ወይም .. በፀደይ ባንክ . ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማሲያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ
  2. በጨረታው የሚሳተፈው በህግ ውነት ያገኘ ድርጅት ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጹሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደንብ፣ ህጋዊ ሰውነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ውክልና ማቅረብ አለበት
  3. የጨረታ አሸናፊው አሸናፊነቱ የሚረጋገጠው የጨረታው ውጤት በሚመለከተው አካል ፀድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠው ይሆናል
  4. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 15 ቀን ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታልበእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.. ወይም በጥሬ ገንዘብ የአሲያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል
  5. በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራጮች ያሲያዙት .. ይመለስላቸዋል
  6. የጨረታ አሸናፊው ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፤ ግብር፣ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ሚከፈል ከሆነ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጭዎች ይከፍላሉ
  7. ተጫራጮች መኪናዉን በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ
  8. የጨረታው የሚካሄደ ፀደይ ባንክ ዋናዉ ስሪያቤት 9 ፎቅ ነው
  9. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0939115010 በመደወል መጠየቅ ይቻላል

 

.

የተበዳሪ ስም

 

የመያዣ ስጪ ስም

የተሽከርካሪ አይነት

የሞተር ቁጥር

የሻንሲ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ

የጨረታ ቀንና ሰዓት

ጨረታው የወጣው

1

ብሸት ጥላሁን

 

ብሸት ጥላሁን

2022 ስሪት CZF63S ሞዴ፤ በቤንዚን የሚሰራ፤ 4 ሰው የመጫን አቅም ያለው፤ 1200 ሲሲ፤ ባለ 4 ሲሊንደር እና 82 የሞተር ፈረስ ጉልበት ያለው፤ ጃፓን ሱዚኪ ዲዛየር አውቶሞቢል

K12MP435

1306

MBHCZF6

3S00337105

2,363,961.60 (ሁለት ሚሊየን ሶስት መቶ ስልሳ ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አንድ ብር 60 ሳንቲም)

መስከረም 27/2017 /

ከጠዋቱ 300 ሰዓት-600 ሰዓት

ለሁለተኛ ጊዜ

                   

 

Save Tender