የአንፆ/ገ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያዎች፣ - ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ፣ - ሎች 3 የውጭ ፈርኒቸር፣ - ሎት 4 የጽዳት እቃ፣ ሎት 5 የህንፃ መሳሪያ፣ እቃዎች በዘርፉ ንግድ ፈቃዳቸው በሚጋብዛቸው መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የአንፆ/ገ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል
ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያዎች፣ -
ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ፣ -
ሎች 3 የውጭ ፈርኒቸር፣ -
ሎት 4 የጽዳት እቃ፣
ሎት 5 የህንፃ መሳሪያ፣
እቃዎች በዘርፉ ንግድ ፈቃዳቸው በሚጋብዛቸው መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ በጨረታው ለመሣተፍ የምትፈልጉ
-
ተጫራቾች ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኦሪጅናልና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
-
በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ /100/ አንድ መቶ ብር በመክፈል ከቀን 19/01/2018 እስከ 4/02/2018 በ4:00 ሰዓት ፋይናንስ 1 ቡድን ቢሮ ቁጥር 1 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
-
የጨረታ ሰነዱ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ላይ እና ዋጋው መሙያው ላይ የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በግልጽ በማስቀመጥ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይቻላል፡፡
-
የጨረታ ሳጥኑ በቀን 4/02/2018 ቀን 4፡01 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን በ4/02/2018 ቀን 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
-
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያውን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚሰጥ እንደ ተጫራቾቹ ምርጫ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በጥሬ ገንዘብ /CPO/ ወይንም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
-
የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለተሸናፊዎች አሸናፊው ውል ከፈጸመ በኋላ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊው ድርጅት ውል ፈጽሞ 10 % የውል ማስከበሪያ እንዳስያዘ የጨረታ ማስከበሪያው ይመለስለታል፡፡
-
አሸናፊው ተጫራች ማሸነፉ ከተገለጸለት ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀኖች ውስጥ ውል መግባት ይጠበቅበታል፡፡ ያስያዘው 10% የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን እቃ ሙሉ በሙሉ አንፆ/ገ/ወ/ግዥ/ንብ/አስ/ቡድን መጋዘን ካስረከበ ከ30 ቀናት በኋላ ይመለስለታል፡፡
-
በሎት 1፣ 2፣ 3፣ 5 የምትወዳደሩ ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
-
መ/ቤቱ የሚገዛውን እቃ ብዛት 20% የመጨመርና የመቀነስ መብት አለው፡፡
-
መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብት አለው፡፡
-
ተጨማሪ መረጃዎችንና የጨረታ ሰነድ በአንፆ/ገ/ወ/ፋ/ን/አስ ቁጥር oi ማግኘት ይችላሉ፡፡
-
ውድድሩ የሚደረገው በእያንዳንዱ ሎት በጥቅል ድምር ዋጋ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 033-4-44-00-11/ 033-4-44-04-25 ይጠይቁ፡፡
ማሳሰቢያ፡- የመክፈቻው ቀን በዓል ላይ ከዋለ በሚቀጥለው በስራ ቀን ከላይ በተገለፀው ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
በአብክመ በሰ/ሸዋ ገንዘብ መምሪያ የአንጾኪያ ገምባ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
