አዲስ ፋና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥና ሆቴሎች ንግድ አክሲዮን ማህበር የዳክዬ የላባ ትራስ በዱቤ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በድጋሚ የወጣ የዱቤ ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ
አዲስ ፋና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥና ሆቴሎች ንግድ አክሲዮን ማህበር የዳክዬ የላባ ትራስ በዱቤ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ተጫራቾች፡-
1ኛ. ሕጋዊ የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2ኛ. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin) እና የተ.እ.ታ (vat) ሠርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3ኛ. ማንኛውም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሕጋዊ ተጫራች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ውስጥ ፒያሣ ራስ መኮንን ድልድይ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤት 3ተኛ ፎቅ ዋና ገንዘብ ተቀባይ ቢሮ በአካል በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላል፡፡
4ኛ. ጨረታው በጋዜጣ በወጣበት በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ባሉበት ይከፈታል፡፡ ነገር ግን 11ኛው ቀን እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ቀጣይ ባለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
5ኛ. አክስዮን ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አዲስ ፋና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥና ሆቴሎች ንግድ አክሲዮን ማህበር
