Tender Detail

Tender Details


በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1-5 የተዘረዘሩትን የግብርና ምህንድስና ቴክኖሎጂዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የብዜት ሥራውን ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የግልፅ ጨረ ማስታወቂያ

ቁጥር . 02/2018

 

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1-5 የተዘረዘሩትን የግብርና ምህንድስና ቴክኖሎጂዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የብዜት ሥራውን ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • 1 በሞተር የሚሰራ የማሽላ መውቂያ ብዛት 2 (ሁለት)
  • 2 የእርድ መቆራረጫ ቴክኖሎጂ ብዛት 6 (ስድስት)
  • 3 የመኖ መከረታተፍያ ብዛት 4 (አራት)
  • 4 የካዛቫ መቆራረጫ ኖሎጂ ብዛት 4 (አራት)
  • 5 በሞተር የሚሰራ ሁለገብ መውቂያ ከኢንጂን ጋር (Cleaning type) ብዛት 2 (ሁለት)

ዚህ ተጫራቾች ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1-6 የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑና ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
  2. የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ
  3. የዘመኑን የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  4. በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ግብር የመፈል ግዴታቸውን የተወጡ ስለመሆናቸው ሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  5. በኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ የተመዘገቡ ስለመሆናቸው የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  6. ከዚህ በፊት በሥራ ሂደታችን ወይም በተመሳሳይ የግብርና ሜካናይዜሽን ምርምር ማዕከላት ለእነዚሁ ከላይ ለተዘረዘሩት ኖሎጂዎች ለማባዛት ሥልጠና ወስደው የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ ተቀባይነት ያለው የማምረቻ ጥሬ ዕቃን የገበያ ዋጋን ያገናዘበ፣ ተጠቃሚ አርሶ አደሮችን ለከፍተኛ ወጪ የማይዳርግ ማስተማመኛ በመስጠት የብዜትና ኖሎጂ ሽግግር ውል ለመፈረም ፈቃደኛ የሆኑና ከዚህ በፊት በመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል በሜካናይዜሽን ስምምነት ወስደው ያመረቱና ልምድ ያላቸው (Success story) እንደ መረጃ ማያያዝ የሚችሉና ከላይ በቀረቡት ዝርዝር መግለጫ መሰረት የብዜት ቴክኖሎጂዎችን ምርተው የሚያውቁና የማምረቻ ወሳኝ የሚባሉ ማሽኖች ያላቸውና በአካል የሚችሉ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማባዛትና በቅድሚያ የሚባዙ ቴክኖሎጂዎችን ማዕከሉ ድረስ በመምጣትና በማየት መወዳደር የሚችሉ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣ ቀን ጀምሮ 16 (አስራ ስድስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ርብ ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት እና ከሰዓት በኋላ 700 ሰዓት እስከ 1030 ሰዓት ድረስ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 5,000.00 /አምስት ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተመሰከረ CPO በማስያዝ ከአዳማ ወደ አሰላ በሚወስደው መንገድ 17 . ርቀት ላይ በሚገኘው በመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል ከግዥና ፋይናንስ ሥራ አስፈፃሚ ከገንዘብ ቤት የማይመለስ ብር 800 (ስምንት መቶ) የተዘጋጀውን ሰነድ በመግዛትና በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የመወዳደሪያ ሰነዳችሁን .. 02/2018 የመጫረቻ ሰነድ ተብሎ በሕግና በደንቡ መሠረት ታሽጎ መግባት ይኖርበታል ጨረታው 16 ተከታታይ የሥራ ቀናት ፍት ሆኖ 16ኛው ቀን ከቀኑ 700 ሰዓት ታሽጎ በዚያው እለት ከቀኑ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማዕከሉ የስብሰባ አዳራሽ በግልፅ ይከፈታል፡፡

ጨረታው የሚከፈትበት እለት የበዓላት ቀን ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ የጨረታው መክፈቻ ቀን በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይዘዋወራል፡፡ ዘግይተው የሚመጡ የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡

ማዕከሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አሸናፊው ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ላሸነፉባቸው የቴከኖሎጂ ብዜቶች በራሳቸው ወጪ ማዕከሉ ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው

ለበለጠ መረጃ ፡-

በስልክ ቁጥር፡- 0222250216 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ ፡፡

 

በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመልካሣ ግብርና ምርምር ማዕከል

 

Save Tender