Tender Detail

Tender Details


የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን ጽ/ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የቢሮ አይቲ ዕቃዎች ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ///////002/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን /ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የቢሮ አይቲ ዕቃዎች ግዥ ለመፈፀም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው

 

/

የዕቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

1

ላፕቶፕ ኮምፒዩተር

በቁጥር

8

2

ፎቶ ኮፒ ማሽን

በቁጥር

5

3

ከለር ፕሪንተር

በቁጥር

3

4

ፕሪንተር

በቁጥር

3

 

  1. ተጫራ የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርቡና በመስኩ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ እንዲሁም በኤጀንሲው ድረ-ገፅ http://www.ppa.gov.et ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫውን የያዘውን የጨረታ ሠነድ ለመግዛት ይህ ማስታወቂያ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ገንዘብ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) በኢ//አዝ/ሲዳማ ሪጀን /ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000068760047 በማስገባትና የባን ደረሰኙን ከታች በሚገኘው አድራሻ በማቅረብ መግዛት ይችላል፡፡ ሐዋሳ ከተማ መነሃሪያ ፍለ ከተማ በአሮጌው መነሃሪያ ጎን በሚገኘው የድርጅቱ ሕንጻ የኢ//አዝ/ሲዳማ ሪጅን ፋይናንስና ቁጥጥር ቢሮ ቁጥር 405
  3. ተጫራቾች ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር ብር) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረኮ የባን ጋራንቲ (Bid Bond) ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እና በተ/ 1 የተጠቀሱ ማስረጃዎችን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት አስከ ተጠቀሰው የጨረታው መዝጊያ ቀን ጥቅምት 13/2018 . 830 ሰዓት ድረስ በሪጅኑ ሰፕላይ ቼይን ረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 205 አድራሻ: በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው ጨረታው የሚከፈትበት በዚሁ ቀን ጥቅምት 13/2018 . 900 ሰዓት ይሆናል፡፡
  5. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0462201970 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲዳማ ሪጅን

 

Save Tender