Tender Detail

Tender Details

  • Company በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0913321839
  • Website
  • Deadline28 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-10-28 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent

በሸገር ከተማ በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል አነስተኛ እና ኮድ 3 የሆነ የመጫን አቅሙ 5 /አምስት/ ሰው ያልበለጠ እና በኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሰራ አውቶማቲክ የሆነ መኪና ለ2018 በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

////ቤት/ /ጨረታ ቁጥር 002/2018

 

በሸገር ከተማ በገላን ፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለገላን ወረዳ አስተዳደር /ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል አነስተኛ እና ኮድ 3 የሆነ የመጫን አቅሙ 5 /አምስት/ ሰው ያልበለጠ እና በኤሌክትሪ ቻርጅ የሚሰራ አውቶማቲክ የሆነ መኪና 2018 በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

ሆነም በጨረታው መሳተፍ፡-

  1. በዘርፉ ህጋዊ እና የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና የግብር መለያ ቁጥር ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዘጋቢ የሆኑ እና ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ 15 /ለአስራ አምስት/ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን በማይመለስ ብር 100 /መቶ ብር/ በገላን ወረዳ ገቢዎች /ቤት ሲንቄ ባን ቁጥር 1064793701213 በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት መውሰድ ይችላሉ
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋጋ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻ በፖስታ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው/አስራ ስደስተኛው/ የስራ ቀናት በገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ከረፋዱ እስከ 400 ሰዓት ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአስራ ስድስተኛው የስራ ቀን ከረፋዱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት ከረፋዱ 430 በገላን ወረዳ ገንዘብ /ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ጨረታው በሚከፈትበት ሰዓት ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚውል በባንክ በተረጋገጠ CPO ብር 10,000 /አስር ሺህ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  8. ተጫራቾች በጨረታው ሰነድ ዝርዝር መሰረት ዋጋ ሞልተው መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለተጨማሪ መረጃ 0913321839/0910742350

 

በገ ክፍ ከተማ የገ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender