Tender Detail

Tender Details

  • Company በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ን/እ/መ/መ/ሪ/ኮ/ስፔ/ሆስፒታል
  • Address ሆሳዕና ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-1-78-07-11
  • Website
  • Deadline20 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-10-20 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent , Vehicle

ዋዩ/ን/ኢ/መ/መ/ ሆስፒታል የሆስፒታሉ ጤና ሳይንስ ከሌጅ በድጋሚ የወጣ 1ኛ ሎት የጨረታ መለያ ቁጥር (008) ለሠራተኞች ማመላለሻ ሰርቪስ የመኪና ኪራይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


 

ጨረታ ማስታወቂያ

 

ዋዩ///// ሆስፒታል የሆስፒታሉ ጤና ሳይንስ ከሌጅ በድጋሚ የወጣ 1 ሎት የጨረታ ቁጥር (008) ለሠራተኞች ማመላለሻ የመኪና ኪራይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ

  1. ከጨረታው ጋር ግባብነት ያለው የፀና የንግድ ፍቃድ እና የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው
  2. በግዢ ኤጄንሲ በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. ከመንግሥት የሚፈለግበትን የግብርና የታክስ እዳ ያለመኖሩን የሚገልፅ ደብዳቤ ያለው
  4. የግብር ከፈይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት (TIN NUMBER)
  5. በጨረታ የሚሳተፋበትን የንግድ ፈቃድ መስክ በምዝገባ የምስክር ወረቀት ውስጥ የተካተተ፡ በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፈይነት የተመዘገቡ ግብር ከፈዮች ደግሞ ወርሃዊ የታ ማስታወቂያ
  6. በማቅረብ የሰበሰቡትን የተጨማሪ ዕሴት ገቢ ማድረጋቸውን የሚገልፅ ከፌዴራል ገቢዎች ባለስልጣን የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያለው
  7. ቫት ተመዝጋቢየሆነ
  8. ብቃት ማረጋጫ የታደሰ ደረጃ 1 የሆነ

ከተራ ቁጥር 1-8 ድረስ ያለውን መሰፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች ፋይናሻል ኦርጅናልና ኮፒ እና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ በፖስታ በሰም በማሸግ በሆስፒታሉ ለጨረታ በተዘ ሣጥን ቢሮ ቁጥር 318 ///አስ የስራ ሂደት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ በመግዛት የጨረታ ማስከበሪያ CPO ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በማስያዝ ጨረታውን በፖስታ ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታው 10ኛው ቀን ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ከቀኑ 600 ታሽጎ ከቀኑ 800 ሰዓት የሚከፈት ሲሆን 10ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ቀን ይሆናል

 

/ የተሻ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ ቁጥር/0461780711 P,O,Box 22 Fax 2293

 

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ //////ስፔ/ሆስፒታል

 

Save Tender