Tender Detail

Tender Details

  • Company በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ን/እ/መ/መ/ሪ/ኮ/ስፔ/ሆስፒታል
  • Address ሆሳዕና ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-1-78-07-11
  • Website
  • Deadline20 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-10-20 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent

ዋ/ዩ/ን/ኢ/መ/መ/ ሆስፒታል የሆስፒታሉ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 1ኛ ሎት 2 የጨረታ መለያ ቁጥር 0011 የጭነት መኪና ኪራይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት /ለማሰራት/ ይፈልጋል።


 

ጨረታ ማስታወቂያ

 

////// ሆስፒታል የሆስፒታሉ ጤና ሳይንስ ሌጅ 1 ሎት 2 የጨረታ መለያ ቁጥር 0011 የጭነት መኪና ኪራይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት /ለማሰራት/ ይፈልጋል በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ

  1. ከጨረታው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው
  2. የንግድ ምዝገባ ምስ ሰርተፍኬት
  3. ከመንግሥት የሚፈለግበትን የግብርና የታ እዳ ያለመኖሩን የሚገልፅ ደብዳቤ ያለው፡፡
  4. የግብር ከፈይነት ምዝገባ ምስ ወረቀት (TIN NUMBER)
  5. በጨረታ የሚሳተፋበትን የንግድ ፈቃድ መስ በምዝገባ የምስ ወረቀት ውስጥ የተካተተ፡፡
  6. በተጨማሪ አሴት ታክስ ይነት የተመዘገቡ ግብር ከፈዮች ደግሞ ወርሃዊ የታ ማስታወቂያ በማቅረብ የሰበሰቡትን የተጨማሪ ዕሴት ገቢ ማድረጋቸውን የሚገልፅ ከፌዴራል ገቢዎች ባለስልጣን የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያለው
  7. በግዢ ኤጄንሲ በአቅራቢነት የተመዘገበ፡፡
  8. ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

ከተራ ቁጥር 1-8 ድረስ ያለውን መሰፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች ፋይናሻል ኦርጅናልና ኮፒ እና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ በፖስታ በሰም በማሸግ በሆስፒታሉ ለጨረታ በተዘገጀ ሣጥን ቢሮ ቁጥር 318 ///አስ የስራ ሂደት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ በመግዛት የጨረታ ማስከበሪያ CPO 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በማስያዝ ጨረታውን በፖስታ ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ

ጨረታው 10ኛው ቀን ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ከቀኑ 600 ታሽጎ ከቀኑ 800 ሰዓት የሚከፈት ሲሆን 10ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ቀን ይሆናል ፡፡

 

/ የተሻ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስልክ ቁጥር /0461780711

P,0,Box 22 Fax 2293

 

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ /////ስፔ/ሆስፒታል

 

Save Tender