Tender Detail

Tender Details

  • Company Worabe Comprehensive Specialized Hospital (የወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል)
  • Address ወራቤ : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0463299263
  • Websitehttps://www.worabecsh.org/
  • Deadline27 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2025-10-27 00:00:00
  • Categories Construction Works , Aluminium Supply and Work

የወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ሥራ ክፍሎችን የአልምኒየም ፓርቲሽ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ሥራ ፍሎችን የአልምኒየም ፓርቲሽ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ይህ ማስታውቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሰነድ (መንት) በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይድ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 302 በመቅረብ የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቻላል፡፡

  1. ተጫራ ተፈላጊ ሥራ ለመስራት ማቅረብ የሚያስችላቸውን የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የተጨማሪ እሴት VAT ተመዝጋቢና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው
  2. የዚህ ጨረታ ተካፋዮች በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት / በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ያላቸውና ኮፒውን ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራ ከሚያቀርቡት ዋጋ 20,000 በባንክ በተመሰከረ C.P.O /ሲፒኦ/ የጨረታ ዋስትና ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጨረታ ሰነድ ላይ በተለያዩ ፖስታዎች በመሙላት ፋይናንሽያልና ቴክኒካል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (በአስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት 230-630 ሰዓት ከሰዓት 730-1130 ሰዓት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በግዥ ሥራ አስፈጻሚ ፍል ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  5. ጨረታው 15ኛው ቀን 800 ተዘግቶ 15ኛው ቀን ከሰዓት በኋላ 830 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡ የመክፈቻውም ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በሕዝባዊ በዓላት ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  6. ሆስፒታሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0463299263/0467710368 ደው መጠየቅ ይችላሉ

 

የወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

 

Save Tender