Tender Detail

Tender Details

  • Company የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ኢ/ል/ጽ/ቤት
  • Address ሚዛን አማን ከተማ : ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline10 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2025-11-10 00:00:00
  • Categories Construction Works

የሚአ/ከ/አስ/ር ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በሮድ ፈንድ በጀት የሚአከ ዋና ማዘጋጃ ቤት በባለቤትነት ለሚያሰራው • ሎት 1 ካልቨርት እና ዲች ጥገና ስራ ለደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ GC ተቋራጮችን • ሎት 2 ካልቨርት እና የጠጠር መንገድ ጥገና ለደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ ለሆነ GCRC/ ለሆኑ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የሚአ//አስ/ ፋይ////ቤት በሮድ ፈንድ በጀት የሚአከ ዋና ማዘጋጃ ቤት በባለቤትነት ለሚያሰራው

  • ሎት 1 ካልቨርት እና ዲች ጥገና ስራ ለደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ GC ተቋራጮችን
  • ሎት 2 ካልቨርት እና የጠጠር መንገድ ጥገና ለደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ ለሆነ

GCRC/ ለሆኑ ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች

በማሟላት መወዳደር ይችላሉ

1. ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስከ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው

3. በተሰማሩበት የሥራ ዘርፍ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው

5. ግብር ስለመከፈላቸው ከገቢዎች /ቤት ከሊራንስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

6, የጨረታ ሰነድ ከግዥ ኬዝ ቲም የሥራ ሂደት ቢሮ በመቅረብ ሰነዱን ብር 1000/አንድ ብርከፍለው በመውሰድ መወዳደር ይችላሉ፤

7. የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲመልሱ ሀጋዊነት ሰነድ እና ፋይናንሻል የተሞላበትን ሰነድ 1 ኦርጅናልና 1 ኮፒ በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8. የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ 95,000 ዘጠና አምስት ብር ለሎት ሁለት 40,000/አርባ ብር ከታወቀ ባንክ የሚሰጥ የተረጋገጠ ቼከ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና እና በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ከሬዲት ለሚ //አስ/ ፋይ////ቤት በማለት ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

9. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይሆኖ 16ኛው ቀን ከቀኑ 830 ታሽጎ በዚያው ቀን 900 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሆኖ የሚታሸግበትም ሆነ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡

10.በጨረታ ማስታወቂያ ላይ የቃላት ወይም የትርጉም ስህተት ቢኖር በጨረታ ሠነዱ ላይ የተቀመጠው የበለጠ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

11./ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በመሉም ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

///አስ/  ////ቤት   1

Save Tender