Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-221-7002
  • Website
  • Deadline17 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-11-17 00:00:00
  • Categories Vehicle (Garage Service)

በሲዳማ ብ/ክ/መ/የትምህርት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመ/ቤቱ ተሽከርካሪ ጥገና ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ማስጠገን ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ ማስታወቂያ ቁጥር 04/2018

 

በሲዳማ ///የትምህርት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመ/ቤቱ ተሽከርካሪ ጥገና ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ማስጠገን ይፈልጋል፡፡

ከዚህ ላይ ተዘረዘሩት በውድድር መሣተፍ የሚፈልጉ፡-

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው።
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን የሚገልፀውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 830 ድረስ በዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፤
  3. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 15ኛው ቀን 900 ሰዓት ይከፈታል፣ ሆኖም 15ኛው ቀን የስራ ቀን በማይሆንበት ጊዜ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  4. ከክልሉ የትራንስፖርት ደረጃ ሶስት የሚገልጽ ብቃት ማርጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅ አለባቸው።
  5. ከላይ የተገለጹ የተሽከርካሪ ጥገና የጠቅላላ ሽያጭ ከብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢዎች ብቻ መጫረት የሚችሉ መሆኑን፣
  6. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 90 ቀን ጸንቶ የሚቆይ ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ ብቻ በሲፒኦ ወይም ባን ጋራንቲ / ማቅረብ አለባቸው፡፡
  7. ጨረታው 3 ወራት /90 ቀናት ብቻ ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል፡፡
  8. አሸናፊው ተጫራች በቴክኒካል ሰነድ ተጫራቾች መመሪያና ጠቅላላ የውል ሁኔታዎች መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፣
  9. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከግ///አስ/ ዳይሬክቶሬት ግዥ ከፍል ቁጥር 14 ማግኘት ይቻላል።
  10. በጨረታ ግምገማ ወቅት በሀዋሳ ከተማ ላይ ባሉት ጋርዥ የመስክ ምልከታ የሚደረግ መሆኑን እንገልጻለን
  11. ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ማሳሰቢያ፡- ሽያጩ ቫትን ጨምሮ ከብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ ከቫት ተመዝጋቢዎች ላይ ቫቱን ቀንሰን የምናስቀር መሆኑን እንገልፃለን፡፡

 

መረጃ ስልክ ቁጥር 046-212-43-07 ደው ይጠይቁ።

 

በሲዳማ /// ትምህርት ቢሮ (ሀዋሳ)

Save Tender