የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋሞ ዞን የቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት እና ለወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በዋን ዋሽ ናሽናል ፕሮግራም በተገኘ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጋሞ ዞን የቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት እና ለወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በዋን ዋሽ ናሽናል ፕሮግራም በተገኘ በጀት በደሌ ካይሰ ጤና ኬላ ደረቅ ቆሻሻ ጉርጓድ /Dry W/disposal/ ግንባታ እና መፀዳጃ ቤት ግንባታ በዙሎ ጋሞ ጤና ኬላ ደረቅ ቆሻሻ ጉርጓድ /Dry W/disposal ግንባታ መፀዳጃ ቤት ግንባታ አላ ጤና ኬላ ደረቅ ቆሻሻ ጉርጓድ /Dry W/disposal ግንባታ እና መፀዳጃ ቤት ግንባታ ዙሎ ዋጫ ጤና ኬላ ደረቅ ቆሻሻ ጉርጓድ /Dry W/Disposal ግንባታ እና መፀዳጃ ቤት ግንባታ እና ውሃ መስመር ዝርጋታ ማድረግ በሀላሃ ትም/በት የቆሻሻ ማቃጣያ ጉርጓድ / Incileter ግንባታ የንጽህ የመጠጥ የውሃ መስመር ዝርጋታ በሞርካ 1ኛ መካ ይ/ት/ቤት ግንባታ የወንዶች መፀዳጃ ግንባታ፤ የሴቶች ንጽህና መጠባባቂያ እና የቆሻሻ ማቃጣያ ጉርጓድ በሙልአቴ 1ኛ ና መካ/ደረጃ የሴቶች መፀዳጃ ግንባታ፣ የሴቶች ንጽህና መጠባባቂያ እና የቆሻሻ ማቃጣያ ጉርጓድ የቆሻሻ ማቃጣያ ጉርጓድ በዲዛይኖች መሠረት ከዚህ የተዘረዘሩ ሥራዎችን የግንባታ ዕቃዎችን /ማቴርያልን/ ጨምሮ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
- የታደስ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
- የዘመኑ ግብር የተከፈለበት
- የግብር ከፋይነት ምዝገባ ቁጥር /Tin Number/
- ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
- ከሽያጭ ዋጋ ላይ የመንግስት ግብር 3% ለመክፈል ፈቃደኛ የሆኑ
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
- በቫት ቦታ ላይ በትክክል መሞላት አለበት
- በዘርፉ መልካም የሥራ አፈጸፀም ምስክር ወርቀት ማቅረብ የሚችል
- ደረጃ 6-8 ያለቸው
- በ2017ዓ.ም ሥራ ዘመን ምንም ማስጠነቀቂያ ያልወሰደ
- EGp ኦላይን ምዝገባ መረጃ ማቅረብ የሚችል
- በውሃ ሥራዎች በውሃ ፍሳሽ ያለቸው መሆን አለበት
- የግንባታ ሥራዎች በግንባታ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለበት
- ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ኦርጅናሉን እና ኮፒ በመለየት በአንድ እናት ፖስታ ኤንቨሎፕ በሁሉም ሰነዶች ላይ ፈርማ፣ ማህተም እና ቀን በማድርግ በማሸግ በቁ/ወ/ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 14 ላይ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21/ ሃያ አንድ/ሥራ ቀናት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች በቁ/ወ/ፋይናንስ ጽ/ቤት ድረስ በመቅረብ የሥራ ዝርዝር የሚገልጸውን የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት የሚችሉ ሲሆን፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ 40,000 /አርባ ሺህ ብር/ ከጠቅላላ ዋጋ በጥሬ ገንዘብ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ማብቂያ ቀን ጨረታው ከታወጀበት ቀን ጀምሮ በ20ኛው ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡
- የጨረታው ሳጥን የሚታሸገው የጨረታው ማብቂያ በ21ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ይሆናል፡
- ጨረታው የሚከፈተው በ22ኛው ቀን 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻችው በተገኙበት ይሆናል።
- ተጫራቾች ወይም የተጫራቹ ወኪል ያለመገኘት ጨረታውን መክፈትን አያስተጓጉልም
- በጨረታ ሂደት ላይ አሸናፊ የሆነ ድርጅት ከጠቅላላው ዋጋ ላይ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለበት።
- 22ኛው ቀን ሰንበት ወይም በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል"
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ ጨረታው የተሸለ አማራጭ ካገኝ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0916138074/0962478071/0913483495 ደውሎ ይጠይቁ፡፡
ቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
