Tender Detail

Tender Details

  • Company አርሲ ዞን አርባጉጉ የገበሬዎች ሕ/ሥ/ዩኒየን ሀላፊነቱ የተወሰነ
  • Address አርባጉጉ የገ/ሕ/ሥራ/ ዩኒየን አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 21 09 68 80
  • Website
  • Deadline02 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-12-02 00:00:00
  • Categories Vehicle , Agricultural Materials , Machinery And Vehicles

አርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ኃ/የተወሰነ ያገለገሉ YTO-130 የሆነ የእርሻ ትራክተሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ጨረታ ማስታወቂያ

 

አርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን /የተወሰነ ያገለገሉ YTO-130 የሆነ የእርሻ ትራክተሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት፡-

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል።

  1. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500 በመክፈል የጨራታ ሰነዱን ከአርባጉጉ የገ//ስራዩኒየን /ቤት መግዛት የምትችሉ መሆኑንና ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት መግዛት ወይም መውሰድ ይችላሉ።
  2. ተጫራቹ ግለሰብ ወይም የገበሬ አባል የሆነ የዘመኑ የታደሰ መታወቂያ ማቅረብ አለበት።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጨረታውን 10% CPO በማቅረብ መጫረት ይችላሉ።
  4. ተሸከርካሪዎችን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን እስከ 1000 ሰዓት ድረስ በአርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን አዳማ መጋዘን ጊቢ ውስጥ ሙግር አካባቢ ታደሰ አበበ ህንፃ ጀርባ ማየት ይችላሉ።
  5. ጨረታው 16 ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ጀምሮ ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የአርባጉጉ የህብረት ስራ ዩኒየን አዳማ መጋዘን ተዘግቶ 500 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
  6. ጨረታው 16 የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን ከቀኑ 430 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ እለት 500 (ሰዓት) ላይ ይከፈታል።
  7. ተጫራቾቹ የግል ድርጅት ወይም የመንግስት ድርጅት ከሆነ የውክልና ደብዳቤ ማቅረብ አለበት።
  8. ተጭራቾቹ ጨረታውን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ 10 ቀን ውስጥ ሙሉ ክፍያ ከፍሎ ትራክተሮቹን መውሰድ አለባቸው።
  9. ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በዩኒየኑ /ቤት በመገኘት ወይም

በስ.. 09 21 09 68 80 / 09 20 06 31 65 / 09 17 03 43 43 ደውለው መረዳት ይችላሉ።

አድራሻችን፡- አርባጉጉ የገ//ሥራ/ ዩኒየን አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ

 

አርሲ ዞን አርባጉጉ የገበሬዎች //ዩኒየን ሀላፊነቱ የተወሰነ

 

Save Tender