Tender Detail

Tender Details


በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ደ/3 ሆ/ል ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ንብረቶችን /እቃዎችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የግ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር A02/2018

 

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ /3 / 2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ንብረቶችን /እቃዎችን/ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም በዚህ ጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

  1. ለንብረት /ለዕቃዎች/ አግባብ ያለው የዘርፉ የታደሰ የዘመኑ የንግድ ፍቃድ፣ የምዝገባ የምስ ወረቀት፣የቫት ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት/TIN No/ ጨረታ እንዲሳተፉ ከገቢዎች በዘርፉ የሚገልፅ የተሰጠ ደብዳቤ እና የወሩ መጨረሻ ቫት ሪፖርት ለመንግስት ገቢ የተደረገበት ማስረጃ
  2. ለተሽከርካሪ አግባብ ያለው የዘርፉ የታደለ የዘመኑ የንግድ ፍቃድ፤ የምዝገባ የምስ ወረቀት፣ የግብርከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት /TIN No/ የተሽከርካሪ መረጃ እና የመድን የምስ ወረቀት ሁሉም ማስረጃዎች ንግድ ፍቃዶች/ በተናጠል ኮፒ ተደርጎ በሌላ ፖስታ መታሸግ አለባቸው፣ የአንዱን ጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 250.00 /ሁለት መቶ ሃምሳ ብር/ ብቻ በመፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ባህር ዳር ከተማ በሰ/ምዕ/ዕዝ /3 / መኮድ ካምፕ ግዥ ቢሮ ቁጥር፡-19 ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። የጨረታ ማስከበሪያ /BID BOND CPO ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ዋስትና /GARANTE/ ማስያዝ አለበት
  1. የተለያዩ የፅህፈት እቃዎች፡- ብር 2,198.00
  2. የተለያዩ የትምህርት መርጃ ማቴሪያሎች፡- ብር 9,999.983
  3. የተለያዩ የታካሚ ቀለብ፡- በር 953,269.82
  4. የተለያዩ የፅዳት እቃዎች ብር 127,237.76
  5. የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጡ የተለያዩ መኪናዎች ብር 12,978.00 3 ወር

ጨረታው ረቡ ህዳር 10/2018 / እስከ ሰኞ ህዳር 23/2018 / ከቀኑ 1000 ሰዓት የጨረታ ሰነድ ተሸጦ የሚያልቅበት ቀን ሲሆን ረቡ ህዳር 24/2018 / ጠዋት ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 345 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሰ/ምዕ/ዕዝ /3 / ትንሹ መሰብሰቢያ አዳራሸ ውስጥ በቅደም ተከተል ይከፈታል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በጨረታው ላይ ያልተገለፁ ዝርዝር ሁኔታዎችን ከፈለጉ/ ቅፅ 1 ጥር 1998 / በሀገር ውስጥ ለሚፈፀሙ እቃዎችና ተዛማች አገልግሎቶች ግዥ የሚውል መደበኛ የጨረታ ሰነድ ከገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የመንግስት ግዥ ኤጀንሲ ድረ ገፅ ላይ ወይም ከመስሪያ ቤቱ በሚገዙት መደበኛ የጨረታ ሰነድ ማየት ይችላሉ።

 

ስልክ:- 058 321 46 98

 

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ /3 /

 

Save Tender