Tender Detail

Tender Details

  • Company South Ethiopia Region Bureau of Agriculture (የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ)
  • Address ዲላ ከተማ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0461310134
  • Website
  • Deadline19 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-19 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ የዶሮ እና የንብ እርባታ ሼድ ግንባታ ግዥ አግባብ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የሼድ ግንባታ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 122/18

 

የደቡብ ልል ግብርና ቢሮ በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ የዶሮ እና የንብ እርባታ ሼድ ግንባታ ግዥ አግባብ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

.

የሥራው አይነት

ኪያ

ብዛት

1

የዶሮ እና የንብ እርባታ ሼድ በዲላ ዙሪያ ወረዳ ዲላ ከተማ

ሎት 1

2

2

የዶሮ እና የንብ እርባታ ሼድ በአረ ዞን ጅንካ ከተማ

ሎት 2

2

3

የዶሮ እና የንብ እርባታ ሼድ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ

ሎት 3

2

 

በመሆኑም በንግድ ሥራ ዘርፍ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው ስለመክፈላቸውና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ምዝገባ፣ የብቃት ማረጋገጫ እና የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃ ያላቸው ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 60 ቀን የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋቸው 2% ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ለጨረታው የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ .. በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 30ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል በዲላ ከተማ ከሚገኘው ግብርና ቢሮ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  • የጨረታው ሳጥን 31ኛው ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በእለቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች/ተወካዮች በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • 31ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው በሥራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ላይ ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
  • ሁለት ተወዳዳሪዎች ያቀረቡት ዋጋቸው እኩል በሚሆንበት ወቅት በዕጣ የሚለይ ይሆናል፡፡
  • /ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • መረጃ በስልክ ቁጥር 0461310134

ማሳሰቢያ፡ ማንኛውም ተጫራች መወዳደር የሚችለው በአንድ ሎት ብቻ ነው፡፡

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ

Save Tender