Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address መ/አምባ በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0113360162
  • Website
  • Deadline12 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-12-12 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ለተለያዩ ወረዳዎች የግንባታ ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

መጀመሪያ ጊዜ የወጣ ሀገር ቀፍ

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር GGWW/06/2018

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2018 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ለገ// ወረዳ ውሀና ማዕድን ኢነርጂ /ቤት ለሚያሰራው የአመቶ ቀበሌ ሆርሆሮ ምንጭ ግንባታ የአመቶ ቀበሌ ወንዝ ምንጭ ጥገና ጠይባ ቀበሌ ቁለታ ምንጭ መልሶ ግንባታ ከነ ማስፋፊያ ጠይባ ቀበሌ አመዴ ምንጭ ግንባታ አስፈዲን ቀበሌ ጉዋን ምንጭ ግንባታ መጎራጉር ቀበሌ አምበር ወንዝ መልሶ ግንባታ ጊጨዲምቱ ቀበሌ ደመላሽ ምንጭ - ግንባታ የጊ ዲምቱ ቀበሌ ምንጭ ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራቾች፡-

  1. የዘመኑን ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ የቫት እና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. የመወዳደሪያ ደረጃቸውም GC/GC ደረጃ 7 እና ከዛ በላይ የሆነ ተቋራጮች
  3. ከገቢዎች መስሪያ ቤት ዲት ሊራንስ ማምጣት የሚችሉ
  4. ተወዳዳሪዎች የቫት 75% ተቀናሽ ለማድረግ ፍቃደኛ መሆን አለባቸው
  5. ረታው ለመወዳዳር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት ጨረታ ሰነዱን ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ የድርጅቱ ባለቤት መሆን አለባቸው እንዲሁም በውክልና ሰነዱን መውሰድና መወዳደር አይቻልም፡፡
  6. ጫራቾ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት እስከ 800 ድረስ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ በመፈል የጨረታውን ሰነድ መሀል አምባ ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረሰ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺህ ብር) በገ////ፋይናንስ /ቤት ስም ማሰራት አለባቸው ውል የሚጸናው 90 ቀናት መሆኑን እገልጻለን፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዶክመንት / ለቴኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማድረግ ቴክኒካል በሚል በመለየት / ለፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማደረግ ፋይናንሻል በሚል በመለየት በሰም በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከባንክ በተረጋገጠ ሲፒአ ከፋይናንሻል ኦርጅናል ዶክመንቱ ጋር በማድረግ በሰም በማሸግ ፋይናንሻል መንት በሚል በመለየት ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 (ሀያ አንድ) ተከታታይ ቀናት መሀል አምባ የገ///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ለጨረታ ገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. የጨረታው ሰነድ 21ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ይታሸጋል ከቀኑ 830 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  10. መስሪያቤቱ የተሻለ መንገድ ከገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ማሳሰቢያ-

  1. በአፈፃፀም ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ድርጅቶች መወዳደር አይችሉም።
  2. ተጫራቾች ተጫርተው ከሻነፉ በኋላ ገልግሎታቸው ጥራት ያለውና ቀልጣፋ ካልሆነ ውል የምናቋርጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  3. ጨረታ የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል
  4. ተወዳዳሪዎች የቫት በመደበኛ በጀት በውሀ ዘርፍ ከዚያ በላይ ፕሮጀክት የያዘው መወዳደር አይችልም
  5. ተበዳሪዎች ሸነፉ በኋላ ቅድመ ፍያ ሳይጠይቁ ስራው ራት የሚችሉ መሆን

 

ለበለጠ መረጃ፡-///ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ስልክ ቁጥር 0113360631/146 ይደውሉ

 

ገደባኖ ጉታዘር ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender