Tender Detail

Tender Details

  • Company በአራዳ ክ/ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት
  • Address አራት ኪሎ በሚገኘው በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳዳር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን 5ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline26 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-26 00:00:00
  • Categories Construction Works , Engineering Consultant

በአራዳ ክ/ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ሊያስገነባው እና ሊያሳድሰው ለፈለገው የግንባታ ስራ አማካሪ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።


 

የምክር አገልግሎት የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር አማ 001/2018 .

 

በአራዳ /ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት ሊያስገነባው እና ሊያሳድሰው ለፈለገው የግንባታ ስራ ማካሪ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን፣ የሰው ሃይል በማቅረብ የሚሰሩ ደረጃቸው ከዚህ በታች በተጠቀሰው መስፈርት በማሟላት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

 

 

ሎት

የስራው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና

ደረጃ

የጨረታ ሰነዱ መሸጥ የሚጀመርበት ቀን

የጨረታ ማስገቢያ ቀን

የጨረታ መክፈቻ ቀን

ሎት-1

የወረዳ 01 አርቴፊሻል ሜዳ

ከተደራጁበት የዋስትና ደብዳቤ

ልዩ አማካሪ -1 ማህበር

በጋዜጣው ከወጣበት ቀን 21 ተከታታይ ቀናት 230-1000 ሰዓት

በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 230 እስከ 400 ሰዓት ድረስ ብቻ

በጋዜጣው ከወጣበት 22ኛው የስራ ቀን 415 ሰዓት ጀምሮ

ሎት-2

ብሔራዊ ቤተመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ /ቤት እድሳት +0 ማስፋፊያ

ከተደራጁበት የዋስትና ደብዳቤ

ልዩ አማካሪ -1 ማህበር

በጋዜጣው ከወጣበት ቀን 21 ተከታታይ ቀናት 230-1000 ሰዓት

በጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 230 እስከ 400 ሰዓት ድረስ ብቻ

በጋዜጣው ከወጣበት 22ኛው የስራ ቀን 415 ሰዓት ጀምሮ

 

አማካሪዎች ድርጅቶች ማሟ ባቸው መስፈርቶች፡-

ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ጋዊ ዶክሜንታችሁን ዋናውንና አንድ ኮፒ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።

  1. በዘርፉ 2017/2018 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና የምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል ሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. ከመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ የተመዘገበ ምስ ወረቀት ያላቸው፤
  3. ማንኛውም ስራ ተቋራጭ ከፌዴራል ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የምስክር ወረቀት ያላቸው እና ከአዲስ አበባ ከተማ ግንባታ እና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን ተመዝግቦ የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ሳይዝ በጨረታው መሳተፍ አይችልም፤
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ዋናውን (original) እና የማይመለስ ቅጂ (copy) ይዞ በመቅረብ በአራዳ ፍለ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን 5 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ ቀርበው ዘወትር በስራ ሰዓት 230 እስከ 1000 ሰዓት ድረስ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  5. ጨረታው የሚከፈተው 22ኛው የሥራ ቀን በእለቱ ባለቤቱና ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በጽ/ቤቱ ከሰዓት 400 ተዘግቶ በዕለቱ ከረፋዱ 415 የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ ያለበት በቴክኒካል ኦርጂናል ሰነድ ውስጥ ወይም ከፖስታው ውጪ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ቴከኒካል ሰነድ ንድ ኦሪጅናል እና ሁለት ኮፒ፤ ፋይናንሽያል ሰነድ አንድ ኦርጂናልና ሁለት ኮፒ በድምሩ ስድስት ሰነድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም የታሸገውን 6 ፖስታ በአንድ እናት ፖስታ የድርጅቱን ማህተም እና የሚወዳደሩበትን የስራ አይነት ስም በመጻፍ ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ የጨረታው ፋይናንሻል ሰነድ ላይ ያልተፈረመ ሆኖ ስርዝ ድልዝና በፍሉድ የተስተካከለ ዋጋ ከሆነ ሙሉ ለሙሉ ከጨረታው ያሰርዛል፡፡
  8. ተጫራቾች የሥራዎችን የዋጋ ዝርዝር እና የጨረታ መወዳደሪያ ላይ ስማቸውን፤ ፊርማቸውን፤ አድራሻቸውን ማስፈር ማህተም ማድረግ ኤንቨሎፑን በማሸግ ማስታወቂያው በወጣበት 22ኛው የስራ ቀን በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን 5 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ እስከ 400 ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጫራቾች ከዚህ በፊት በአራዳ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች /ቤት ምንም አይነት ውል ያላቋረጡ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድን ከማስገባታቸው በፊት የተጫራችን መመሪያ (instruction to Bidder (TB) and Scope of Consultancy service) እንዲያነቡ ይመራል።
  11. አማካሪው ድርጅት የዲዛይን ማሻሻያ፣ የግንባታ ትትል እና የውል ማስተዳደር ስራ ይሰራል፡፡
  12. ማካሪ ድርጅቱ ስራውን በጥራት ለማከናወን የሚከተላቸውን መሰረታዊ ስትራቴጂዎች የሚያቀርብ፤ እነዚህም ባለመፈጸማቸው ተጠያቂ እንደሚያደርገው ማረጋገጫ የጻፈና በስራ አስኪያጅ ወይም በኃላፊው የተፈረመ ሆኖ ማህተም ያለው ሰነድ የሚያቀርብ መሆን አለበት፡፡
  13. አሰሪው /ቤት አሸናፈው ካሸነፈበት አጠቃላይ የስራ መጠን 20% መጨመርም ሆነ መቀነስ ይቻላል።
  14. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የድርጅቱ የስራ ልምድና ማንኛውም በቴኒካል የተጠየቁት ዶክመንቶችን አሰሪ /ቤት ኦርጂናል ዶከመንት ከሰጠው አካል የማጣራት መብት የተጠበቀ ነው
  15. /ቤቱ ባወጣው የግንባታ ጨረታዎች ከአንድ ፕሮጀ በላይ መግዛት የሚቻል ሲሆን መጫረት የሚፈቀደው በአንድ በመረጡት ፕሮጀ ብቻ ይሆናል፡፡
  16. በአራዳ /ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት የሚከናወኑ ፕሮጀቶች ያሉዋቸው ተቋራጮች በጨረታ መሳትፍ የሚችሉት 70% በላይ የፕሮጀክት አፈጻጸም ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  17. ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው በወጣበት 22ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4:15 ጀምሮ በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳዳር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን 5 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ ይከፈታል፡፡ የጨረታው ፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በበዓል ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት እና ቦታ የሚከፈት ይሆናል።
  18. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ አራት ኪሎ በሚገኘው በአራዳ ፍለ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን 5 ፎቅ በሚገኘው ቢሮ በግንባር በመቅረብ መረዳት ይችላሉ።

 

በአራዳ /ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች /ቤት

 

Save Tender