Tender Detail

Tender Details

  • Company የደ/ምዕ ኢት/ያ/ሕ/ክ/መ/የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ኮንታ ዞን ከጅማ ከተማ በስተ ደቡብ 102 ኪ. በአመያ ከተማ ፡ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0917388691
  • Website
  • Deadline22 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2025-12-22 00:00:00
  • Categories Road And Bridge Construction , Construction Works

በደ/ምዕ ኢት/ያሕ/ክ/መ/የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለኮንታ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ በዞናችን ባሉ ለተለያዩ መዋቅሮች የመንገድ ሥራዎችን በሎት1 ቁታ እስከ ጋዳ ሸምበራ 14 ኪ.ሜ አድስ ከፈታና ቆረጣ ሥራ፤ በሎት2 ማረቃ እስከ ማጅ 8 ኪ.ሜ ጠጠር ማልበስና ስትራክቸር ሥራ፣ በሎት3 ሃንቻኖ ገነት እስከ ሃንቻኖ ዲቻ 4ኪ.ሜ በዶዘር ከፈታና 6ኪሜ ጠጠርና ስትራክቸር ሥራ GC/RC ደረጃ-5 እና ከዛ በላይ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደ/ምዕ ኢት/ያሕ///የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለኮንታ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ በዞናችን ባሉ ለተለያዩ መዋቅሮች የመንገድ ሥራዎችን በሎት1 ቁታ እስከ ጋዳ ምበራ 14 . አድስ ከፈታና ቆረጣ ሥራ፤ በሎት2 ማረቃ እስከ ማጅ 8 . ጠጠር ማልበስና ስትራክቸር ሥራ በሎት3 ሃንቻኖ ገነት እስከ ሃንቻኖ ዲቻ 4. በዶ ከፈታና 6ኪሜ ጠጠርና ስትራክቸር ሥራ GC/RC ደረጃ-5 እና ከዛ በላይ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ለመጫረት የምትፈልጉ፡-

| / በዘረፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ 2/ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት: 3/ ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር 4/ ግዥ ላይ አቅራቢነት ሰርተፊኬት 5/ ተጨማሪ እሴት ታክስ 6/በዘርፉ የታደሰ ብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ ከዕዳ ነፃ መሆኑን የሚያረጋግጥ ሊራንስ 2017 በጀት ዓመት 7 /መልካም ሥራ አፈፃፀም 2015 2016 ወይም 2017 . ኮፒ ማቅረብ የሚችል።

8/ ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ (CPO) ለእያንድንዱ ሎት 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር) ከታወቀ ባንክ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

9/ ተጫራቾች ይህን ጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ ተከታታይ 21ኛው ቀን ድረስ የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የጨረታ ዶክመንት በመግዛት እና ዋጋ ማትሪቢያ በመሙላት ኒካል ኦርጅናል 1 እና ቴክኒካል ኮፒ 1 ፋይናንሻል ኦርጀናል 1 እና ፋይናንሻል ኮፒ 2 በድምሩ 5 ፖስታ የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ በእናት ፖስታ በማሸግ በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዚህ ዓላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ወስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

10/ በተራ ቁጥር 9 መሠረት የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው 22ኛው ቀን ሲሆን ይህ ቀን የመንግሥት ሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው በሥራ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ታሽጎ በዚህ ዕለት 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ይከፈታል፡፡

11/ ተጫራቾች ለእያንድንዱ የጨረታ መንት የማይመለስ 1000 (አንድ ሺህ) ብር ብቻ በመፈል ከከንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 9 መውሰድ ይኖርባቸዋል።

12/ በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የተገለፁት መስፈርቶችን የማያሟላ ተጫራች ለቴኒካል ግምገማ የማያልፍ ሲሆን መስፈርቱን ያሟላ ተጫራች ወደ ኒካል ግምገማ የሚቀርብ ይሆናል፤

13/ በዚህ በቅድመ ግምገማው ላይ ያልተገለፁ መስፈርቶች በዋናው ተጫራቾች መምሪያው ላይ ተመላቷል

14/ ሂሳብ ስህተት ከተነበበው /ዋጋ 5% በላይ በሆነ መጠን የሚበልጥ ወይም የሚያንስ ከሆነ በግዥ መምሪያ ተግባራዊ ይደረጋል፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ 7.5% እና የዊዝሆልዲንግ 3% ክፍያ ስርዓት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ለበለጠ መረጃ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0472270007/0917388691/0917161785/0935138008 መደወል ይችላሉ።

 

የደ/ምዕ ኢት/////የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ

 

Save Tender