በሸገር ከተማ ዐ/ሕግ እና በአቶ ዋጋሪ በቀለ መካከል በነበረው የወንጀል ክርክር የሸገር ከተማ ከፍተኛው ፍ/ቤት በወንጀል መዝገብ ቁጥር 77848 የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ.ም የሰሌዳ ቁጥሩ 1-A46359 O.R ባጃጅ የወንጀል ውጤት በመሆኑ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ ታሽጦ ገንዘቡ ለፍርድ ባለመብት ኢካፍኮ አ/ማ ገቢ እንዲደረግ በሰጠው ውሳኔ መሰረት ለመሸጥ ተፈልጓል።
ያገለገለ ባጃጅ የሽያጭ
ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 001/2018
በሸገር ከተማ ዐ/ሕግ እና በአቶ ዋጋሪ በቀለ መካከል በነበረው የወንጀል ክርክር የሸገር ከተማ ከፍተኛው ፍ/ቤት በወንጀል መዝገብ ቁጥር 77848 የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ.ም የሰሌዳ ቁጥሩ 1-A46359 O.R ባጃጅ የወንጀል ውጤት በመሆኑ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ ታሽጦ ገንዘቡ ለፍርድ ባለመብት ኢካፍኮ አ/ማ ገቢ እንዲደረግ በሰጠው ውሳኔ መሰረት ለመሸጥ ተፈልጓል።
ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ፡-
- ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ ከሚገኘው የድርጅቱ ሽያጭ ክፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
- የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀን ከጠዋቱ ከ2፡00 – 6፡00 እና ከሰዓት በኋላ ከ7፡00 –10፡00 ሰዓት ብቻ ነው።
- ተጫራቾች የባጃጁን ሁኔታ እስከ ጨረታው መዝጊያ ጊዜ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡00- 10፡30 ድረስ በሸገር ከተማ አስተዳደር ፉሪ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ግቢ ውስጥ በአካል በመገኘት ማየት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ያቀረቡትን የመወዳደሪያ ጠቅላላ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ CPO በማዘጋጀት ከዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ ተካቶ መቅረብ ይኖርበታል።
- ጨረታው ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈተውም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 09 11 86-27-92 በመደወል መረዳት ይቻላል።
ኢካፍኮ አክሲዮን ማህበር
