Tender Detail

Tender Details

  • Company Sidama Construction Works Corporation (የሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን) (ሲኮስኮ)
  • Address ከሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ፊት ለፊት : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0916071539
  • Website
  • Deadline20 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-12-22 00:00:00
  • Categories Vehicle tire , Vehicle Spare Parts , Battery

ሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለስራ አገልግሎት የሚውል የቀላልና ከባድ ተሸከርካሪዎች ባትሪ፣ ጎማና መለዋወጫ ድርጅታችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ሀገር አቀፍ ግልፅ የጨረታ ቁጥር 01/2018

 

ሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለስራ አገልግሎት የሚውል የቀላልና ከባድ ተሸከርካሪዎች ባትሪ፣ ጎማና መለዋወጫ ድርጅታችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ ተጫራቾች በዘርፉ ተገቢ የሆነ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በጨረታ እንዲሳተፉ ከገቢዎች /ቤት የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ አቅራቢነት የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. ቫት የተመዘገቡ፣
  3. በጨረታ ለመሣተፍ እንዲችሉ ከገቢዎችና ከጉምሩክ ፍቃድ ያላቸው፣
  4. የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ጊዜና ቦታ፡-

  1. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ተከታታይ ቀናት ድረስ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ በሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የሂሳብ ቁጥር 1000604259658 በኢትዮጵያ ንግድ ባን ገቢ በማድረግ የንግድ ፍቃዳቸውን ፎቶ ኮፒ ይዘው በመቅረብ ሲዳማ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን አዲሱ ገበያ ጊዮርጊስ //አጠገብ ካለው ሲኮስኮ ቢሮ በመቅረብ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይቻላሉ፣

ጨረታው የሚከፈትበት እና ሰነዱ የሚቀርብበት ጊዜ፦

  1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን ከቀኑ 830 እስከ 1100 ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ
  2. በማግስቱ 17ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  3. ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል

የጨረታ ዋስትና፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች 2% በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም ከስድስት ወር ያላነሰ ጊዜ ያለው በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ቢድ ቦንድ ዋስትና ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

የጨረታ ሠነድ አስተሻሸግ ሁኔታ፡-

  1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማስረጃ፣ የልዩ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነትና የታ ፍያ ማረጋገጫ ሰነዶች፣ በጨረታው ለመሳተፍ ከገቢዎች የተሰጠ ማስረጃ እና የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /Certified bank guarantee/ ከኦርጂናል የዋጋ ማቅረቢያ ጋር በአንድ ላይ በሰም ታሽገው መቅረብ አለባቸው፡፡ ፋይናንሻል ዶኩሜንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል።
  2. ቴክኒካል መንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ይህንን አስተሻሸግ ዘዴ ያልተጠቀመ ተጫራች ከጨረታው ይሠረዛል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስል ቁጥር 0916071539 /0911806709 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ሲዳማ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን

 

Save Tender