Tender Detail

Tender Details

  • Company በማ/ኢ/ክ/መንግስት በስልጤ ዞን የአልቾ ውሪሮ ወረዳ ፋ/ፅ/ቤት
  • Address ስልጤ ዞን ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0968473512
  • Website
  • Deadline26 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price150.00
  • opening date2025-12-26 00:00:00
  • Categories Construction Works

በማ/ኢ/ክ/መንግስት በስልጤ ዞን የአልቾ ውሪሮ ወረዳ ፋ/ፅ/ቤት ለ2018 በጀት አመት አገልግሎት የሚያስፈልጉትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግንባታዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በማ///መንግስት በስልጤ ዞን የአልቾ ውሪሮ ወረዳ //ቤት 2018 በጀት አመት አገልግሎት የሚያስፈልጉትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግንባታዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

  1. እንስነሬተር ውሾ ሉአቀፍ ጤና ኬላ
  2. አሽ ፒት ውሾ ሁስአቀፍ ጤና ኬላ
  3. አይፒ መፀዳጃ ቤት ሁሉአቀፍ ውሶ ጤና ኬላ
  4. ሴንታዊት ሉአቀፍ ጤና
  5. ደረቅ ቆሻሻ መቀጠያ ውሾ አቀፍ ጤና
  6. ሲፕቲክ ታንክ ውሾ ሁሉአቀፍ ጤና ኬላ
  7. 1 ደረጃ /ቤት የወንዶች መጸዳጃ ቤት
  8. ፎፋ 1 ደረጃ /ቤት የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ

በመሆኑም ተጫራቾች፡-

  • በተሰማሩበት ዘርፍ ህጋዊና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢና ቲን ነበር ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
  • የስራ አፈጻጸም የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ የሆነ ማንኛውም ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡
  • 3 አመት የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • በህጋዊ አዲተር የተረጋገጠ ሰርተፊኬት እና ትርፋማ መሆኑን መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ ማንኛውም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ የማይመለስ 150 ብር በመፈል የጨረታውን ሰነድ ከአ/////ቤት ቢሮ ቁጥር 10 በመውሰድና በመሙላት መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ እንዲሁም ተጫራች ድርጅቶች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ሲፒኦ ለተራ ቁጥር 1-6 ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) ለተራ ቁጥር 7-8 ብር 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል በመሆኑም ጨረታው የሚከፈተው ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት 15ኛው ቀን በኋላ ባለው የሥራ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባልተገኙበት ከቀኑ 600 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 800 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡

በተጨማሪም ተጫራቶች ለእያንዳንዱ ሰነድ ኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሻል ንድ ርጅናል እና አንድ ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

 

ማሳሰቢያ፡ /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ ስልከ ቁጥር 0910154943/0917010309

 

በማ///መንግስት በስልጤ ዞን የአልቾ ውሪሮ ወረዳ //ቤት

 

Save Tender