Tender Detail

Tender Details


ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ቁጥር: ጣበስ/አግ/ብግጨ/04/2018

 

  • በሎት-1 የገልባጭ መኪና ግዥ ብዛት 6 3 ጊዜ የወጣ
  • በሎት-2 የተለያዩ የከባድ ማሽነሪ መለዋወጫዎች /የተለያዩ ትራተሮች/
  • በሎት-3 የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች እና
  • በሎት-4 የተለያዩ የመስኖ ዕቃዎች በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ብቁ ተጫራቾች ህጋዊ 2017/18 . የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር ፈላቸውን የሚያረጋግጥ ከግብር ሰብሳቢው ባለሥልጣን የተሰጠ የታክስ ሊራንስና በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ደብዳቤ/ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት በተጨማሪም ተጫራ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌላ አግባብነት ያለው አካል ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸውን የሚያረጋግጥ የምስ ወረቀት ማቅረብ አለባቸው
  2. ጨረታው ታህሳስ 14 ቀን 2018 . ከረፋዱ 400 ሰዓት ላይ ይዘጋል፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው ፈቻ ላይ መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በተራ ቁጥር 4 በተገለፀው አድራሻ ታህሳስ 14 ቀን 2018 . ከረፋዱ 430 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ ዘግይቶ የሚቀርብ የመጫረቻ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000057735167 በመክፈልና የባንክ አድቫይስ በማቅረብ በተራ . 4 ከተመለከተው ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው ማስረከቢያና ፈቻ አድራሻ ቀጥሎ የተመለከተው ነው

አዲስ አበባ ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ተዘንአ ሆስፒታል አካባቢ

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ህንጻ፡፡

ብሎክ 4 ቢሮ ቁጥር Boo8

ስልክ ቁጥር 011 5-586725

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

  1. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በየሎቱ የጠቅላላ ዋጋውን 2% ብር በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ባልተመሠረተ የባን ዋስትና (ጋራንቲ) ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 60 ቀናት ነው
  3. የጨረታው ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 90 ቀናት ነው

ፋብሪካው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011558-67-25 ደውሎ መጠየቅ ይችላል፡፡

 

ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ

 

Save Tender