Tender Detail

Tender Details

  • Company የደ/ምዕ ኢት/ያ/ሕ/ክ/መ/የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ኮንታ ዞን ከጅማ ከተማ በስተ ደቡብ 102 ኪ. በአመያ ከተማ ፡ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0917388691
  • Website
  • Deadline15 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-01-15 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

በደ/ምዕ ኢት/ያ ሕ/ከ/ መ የበደ/ምዕ ኢት/ያ ሕ/ከ/ መ የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለኮንታ አስተዳደር ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል በሎት1 ፡ የመንግስት አማካሪ ጽ/ቤት G-3 ፣በሎት2 ጪዳ ከተማ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ፣ በሎት 3 ኮንታ ኮይሻ ወረዳ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በሎት 1 GC/BC ደረጃ 2 እና ከዛ በላይ ፣ ሎት 2 እና ሎት3 በአካባቢ የተደራጁ ደረጃ 9 ግንባታ ማህበር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል። ለኮንታ አስተዳደር ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል በሎት1 ፡ የመንግስት አማካሪ ጽ/ቤት G-3 ፣በሎት2 ጪዳ ከተማ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ፣ በሎት 3 ኮንታ ኮይሻ ወረዳ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በሎት 1 GC/BC ደረጃ 2 እና ከዛ በላይ ፣ ሎት 2 እና ሎት3 በአካባቢ የተደራጁ ደረጃ 9 ግንባታ ማህበር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ምዕ ኢት/ // የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለኮንታ አስተዳደር /ቤት አገልግሎት የሚውል በሎት1 የመንግስት አማካሪ /ቤት G-3 ፣በሎት2 ጪዳ ከተማ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ፣ በሎት 3 ኮንታ ኮይሻ ወረዳ አስተዳደር ሽንት ቤት ግንባታ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በሎት 1 GC/BC ደረጃ 2 እና ከዛ በላይ ሎት 2 እና ሎት3 በአካባቢ የተደራጁ ደረጃ 9 ግንባታ ማህበር በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት ለመጫረት የምትፈልጉ

1/ ዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ 2 የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት 3 ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር 4 ግዥ ላይ አቅራቢነት ሰርተፍኬት 5 ተጨማሪ እሴት ታከስ 6/በዘርፉ የታደሰ ብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ ምስከር ወረቀት፣ ከዕዳ ነፃ መሆኑን የሚያረጋግጥ ታከስ ከሊራንስ 2017 በጀት ዓመት 7 መልካም ሥራ አፈፃፀም 2015 2016 ወይም 2017 . ኮፒ ማቅረብ የሚችል 2018 በጀት ዓመት ፍቃድ ያወጡትን ደረጃ 9 ግንባታ ማህበራትን አይመለከትም፡፡

2/ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ (CPO) ለእያንድንዱ ሎት1 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን ብር) ሎት2 እና ሎት 3 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ከታወቀ ባንክ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3/ ተጫራቾች ይህን ጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ ተከታታይ 21ኛው ቀን ድረስ የኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የጨረታ ዶከመንት በመግዛት እና ዋጋ ማቅረቢያ በመሙላት ቴክኒካል ኦርጅናል 1 እና ቴከኒካል ኮፒ 1 ፋይናንሻል ኦርጅናል 1 እና ፋይናንሻል ኮፒ 2 በድምሩ 5 ፖስታ የድርጅታችሁን ማህተም በማድረግ በእናት ፖስታ በማሸግ ከኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለዚህ ዓላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

4/ በተራ ቁጥር 9 መሠረት የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሎት 1 31ኛው ቀን እና ሎት 2 እና ሎት 3 22 ቀን ሲሆን ይህ ቀን የመንግሥት ሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው በሥራ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ታሽጎ በዚህ ዕለት 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ይከፈታል፡፡

5/ ተጫራቾች ለሎት 1 የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ 1,000 (አንድ ሺህ) ብር እና ሎት 2 እና ሎት 3 የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) ብቻ በመከፈል ከኮንታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 9 መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡

6/ በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የተገለፁት መስፈርቶችን የማያሟላ ተጫራች ለቴከኒካል ግምገማ የማያልፍ ሲሆን መስፈርቱን ያሟላ ተጫራች ወደ ቴከኒካል ግምገማ የሚቀርብ ይሆናል፡፡

7/ ከዚህ በቅድመ ግምገማው ላይ ያልተገለፁ መስፈርቶች በዋናው ተጫራቾች መምሪያው ላይ ተመላክቷል፡፡

8/ ሂሳብ ስህተት ከተነበበው /ዋጋ 5% በላይ በሆነ መጠን የሚበልጥ ወይም የሚያንስ ከሆነ በግዥ መምሪያ ተግባራዊ ይደረጋል፤ ተጨማሪ እሴት ታከስ 75% እና የዊዝ ሆልዲንግ 3% ከፍያ ስርዓት ተግባራዊ ይደርጋል።

/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ስበስጠ መረጃ ማራሪያ በስልክ ቁጥር 0917388691/0917161785/0935138008 መደወል ይችላሱ፡፡

በደ/ምዕ/ኢት//// /የኮንታ

ዞን ፋይናንስ መምሪያ

Save Tender