Tender Detail

Tender Details

  • Company የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ
  • Address ቦንጋ ፡ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል : ኢትዮጵያ, Phone: 0473312048
  • Website
  • Deadline16 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-01-16 00:00:00
  • Categories Building Construction , Machinery , Mechanical Work and Materials , Construction Works

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለ2018 በጀት ዓመት በግብርና ግብዓት እና ገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዘርፍ በኩል በዳውሮ ዞን ተርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎርቃ በሪሳ ቀበሌ የኖራ ድንጋይ መፍጫ ማሽን ማቅረብና መትከል፣ የመትከያ ሼድ፣ የጥበቃ ቤት እና የመፀዳጃ ቤት ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

///// ግብርና ቢሮ የጨረታ ቁጥር 02

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬቶሬት 2018 በጀት ዓመት በግብርና ግብዓት እና ገጠር ፋይና አቅርቦት ዘርፍ በኩል በዳውሮ ዞን ተርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎርቃ በሪሳ ቀበሌ የኖራ ድንጋይ መፍጫ ማሽን ማቅረብና መትከል፣ የመትከያ ድ፣ የጥበቃ ቤት እና የመፀዳጃ ቤት ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶችን የማሟላት ግደታ አለባቸው

1. ተጫራቾች 2018 በጀት ዓመት በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።

2. የንግድ ስራ ምዝገባ ምስ ወረቀት፣ የመሰረት ልማት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይነት መለያ (TIN-NO) ማስረጃና የንግድ ስራ ፍቃድ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

3. የተጫራቾች ደረጃ Eectromechanical /BC3/GC3/ እና በላይ መሆናቸውን የሚገልፅ ህጋዊ ማስረጃ ኮፒ ማስያዝ የሚችሉ።

4. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ብቻ በመፈል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ስም በተከፈተው አካውንት ቁጥር 1000454620918 ገቢ በማድረግ አድቫይስ በመያዝ ከግዥ//ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 4 ዘወትር በስራ ሰዓት ለተከታታይ 30 ቀናት መውሰድ ይቻላል

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 900,000.00 (ዘጠኝ መቶ ሺህ) በባንክ የተረጋገጠ (CPO) በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት (L/C) እና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባን ዋስትና /Unconditional bank guarantee / በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ከልል መንግስት ግብርና ቢሮ ስም በማስያዝ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ /Technical and Financial/ ዶክመን አንድ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ሁለት ኮፒ በተለያየ ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ እስከ 30ኛው ቀን 1130 ሰዓት ውሰጥ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 4 ለዝሁ ተግባር በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል

7, ጨረታው በወጣ 31 ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥን ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 4 ይከፈታል፡፡

8. የጨረታው መዝጊያ ወይም መከፈቻ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተሳሳይ ሰዓት ይሆናል።

9. ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጉለውም።

10. የቀረበው ዋጋ VAT መጨመሩን እና አለመጨሩን መግልፅ አለባቸው

11 አሸናፊ ተጫራቾች ውል ሲፈራረሙ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና ዋጋ Performance Security/ 10% ያስገባውን ማስያዝ አለባቸው፡፡

12. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

አድራሻ:- ስ.ቁ 0473312048 / 0473312145/0935176016

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ

ቦንጋ

 

Save Tender