በኢ/ኤ/አገልግሎት የአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ፕሮግራም ኦሮሚያ ሪጅን ቢሮ ለቢሮ መገልገያ የሚያገለግሉ የተለያዩ የስቴሽነሪ እና የንጽህና መጠበቂያ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር OR-UEAP/NCB/NCB/01/2018
በኢ/ኤ/አገልግሎት የአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አቅርቦት ፕሮግራም ኦሮሚያ ሪጅን ቢሮ ለቢሮ መገልገያ የሚያገለግሉ የተለያዩ የስቴሽነሪ እና የንጽህና መጠበቂያ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ሎት 1 እና ሎት 2 |
የዕቃው አይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የጨረታ መሸጫ |
ጨረታው መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን |
|
ሎት1 የስቴሽነሪ |
ወረቀት (A4Paper 80gm, እስክርቢቶ (Ball Point Pen)፣ ቦክስፋይል (BoxFile)፣ ቶነር (Tonner 90A)፣ 80A፣ 151A፣ ቶነር ኮፒ ማሽን/Photocopy Tonner C-EXV 42)፣ ቶነር NAMX-315፣ እስቴፕላር ሽቦ ትንሹ (Stapler Wire/ Small). |
Ea |
የእያንዳንዱ ብዛታቸው በጨረታ ሰነዱ ላይ ተገልጿል። |
38,000.00 |
300.00 |
ጨረታው ጥር 06 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡30 ይከፈታል። |
|
ሎት2 የንጽህና መጠበቂያ |
|
Ea |
የእያንዳንዱ ብዛታቸው በጨረታ ሰነዱ ላይ ተገልጿል። |
12,000.00 |
300.00 |
|
|
ድምር |
|
|
50,000.00 |
600.00 |
||
- ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
- ተጫራቾች የመንግስት ድርጅቶች በሚያወጡት ጨረታ ላይ ለመሳተፍ እንዲችሉ በግዥ ኤጀንሲ ዌብሳይት ላይ የተመዘገቡ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ዝርዘር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ የሚያቀርቡት በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በመሙላት እና በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ጨረታ ቁጥር OB- UEAP/NCB/01/2018 የሚል ምልክት በማድረግ እስከ ጥር 06 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ፒያሳ አካባቢ በሚገኛው አዲሱ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ህንፃ 15ኛ ፎቅ በሚገኘው የሪጅኑ ቢሮ በመምጣት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውንና የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በፕሮግራም የሰፕላይ ቼይን እና ንብረት ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
- ጨረታው ከለይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- የፕሮግራሙ ቢሮ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አድራሻ፡- ፒያሳ አካባቢ በሚገኛው አዲሱ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ህንፃ 15ኛ ፎቅ የሰፕላይ ቼይን እና ንብረት ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ።
- ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-5573898 መደወል ይችላለ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
