Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (Ethiopian Electric Power)
  • Address ኮተቤ ብረታ ብረት መሣሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካ አካባቢ አቢሲንያ ባንክ ኪዳነምህረት ቅርንጫፍ ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-57-42-95
  • Websitehttps://www.eep.com.et/?lang=am
  • Deadline05 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2026-01-05 00:00:00
  • Categories Water Pipes And Fittings , Ceramic Product And Ceramic Work

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የመፀዳጃ ቤትና ቧንቧ መለዋወጫ ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፣ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መፈፀም ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር EEP/NP/NCB/12/2018

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የመፀዳጃ ቤትና ቧንቧ መለዋወጫ ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ፣ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መፈፀም ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚሚሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድህረ-ገጽ (EGP) ላይ የተመዘገቡ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ መሆን አለባቸው።
  2. በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች በማያያዝ መወዳደር የሚችሉ ሲሆን ዝርዝር ሁኔታው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ይገኛል።
  3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው /ቤት ህንፃ ቁጥር-11 1 ፎቅ በሚገኘው ገንዘብ ተቀባይ ቢሮ የማይመለስ ብር 1,000.00 (አንድ ) በመክፈል እና የጨረታ ሰነዱን ህንፃ ቁጥር-9 1 ፎቅ ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 201 በመምጣት መውሰድ ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች ከዚህ በላይ የተመለከቱትን የመፀዳጃ ቤትና ቧንቧ መለዋወጫ ግዥ የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዳቸውን ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/NP/NCB/12/2018 የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ የሚል ምልክት በማድረግ ከታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

 

No.

የግዥው አይነት/ Description

የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ

ጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት

1

የመፀዳጃ ቤትና ቧንቧ መለዋወጫ ግዥ

ብር 45,000.00 (አርባ አምስት ሺህ ብር)

ታህሳስ 27 ቀን 2018 . ከቀኑ 8:00 ሰዓት

ታህሳስ 27 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ሰዓት

 

  1. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-558-06-27 መደወል ይችላሉ።
  2. ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

 

Save Tender