Tender Detail

Tender Details

  • Company የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ኢ/ል/ጽ/ቤት
  • Address ሚዛን አማን ከተማ : ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline14 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-01-14 00:00:00
  • Categories Construction Works

የሚአ/ከ/አስ/ር ፋይናንስ ጽ/ቤት የሚ/አ/ከ/አስ/ር ዋና ማዘጋጃ ቤት በባለቤትነት ለሚያሰራው ሎት 1 የሚ/አ/ከ/አስ/ር መግቢያ እና ሎት 2 የሚ/አ/ከ/አስ/ር መውጫ በግንባታ ስራ የተደራጁ ማህበራቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሚአ//አስ/ ፋይናንስ /ቤት የሚ///አስ/ ዋና ማዘጋጃ ቤት በባለቤትነት ለሚያሰራው

  • ሎት 1 የሚ///አስ/ መግቢያ
  • ሎት 2 የሚ///አስ/ መውጫ

በግንባታ ስራ የተደራጁ ማህበራቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር ይችላል፡፡

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስክ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው
  3. በተሰማሩበት የሥራ ዘርፍ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው
  5. ግብር ስለመክፈላቸው ከገቢዎች /ቤት ሊራንስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  6. የጨረታ ሰነድ ከግዥ ኬዝ ቲም የሥራ ሂደት ቢሮ በመቅረብ ሰነዱን ብር 500 /ምስት መቶ ብር/ ከፍለው በመውሰድ መወዳደር ይችላሉ፡፡
  7. ከአደራጅ /ቤት 5 የማህበር አባላት ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. የጨረታ ሰነዱ ሞልተው ሲመልሱ ኒካሉን 1 ኦርጅናልና 2 ኮፒ ፋይናንሻሉን 1 ኦርጅናልና 2 ኮፒ በሁለት ፖስታ በማድረግ እና በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  9. የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት አንድ እና ለሎት ሁለት 25,000 /ሃያ አምስት ብር/ ከታወቀ ባን የሚሰጥ የተረጋገጠ ቼክ፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፣ በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ክሬዲት ለሚ///አስ/ ፋይናንስ /ቤት በማለት ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 22ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ታሽጎ በዚያው ቀን 400 ሠዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሆኖ የሚታሸግበትም ሆነ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡
  11. በጨረታው ማስታወቂያ ላይ የትርጉም ስህተት ቢኖር በጨረታው ሰነድ ላይ የተገለፀው ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
  12. ሰነዱን ሞልተው ወደ ጨረታ ሳጥን ለማስገባት ሲመጡ ተመዝግበውና ፈርመው ማስገባት አለባቸው፡፡
  13. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

Save Tender