Tender Detail

Tender Details

  • Company በጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
  • Address ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-131-01-08
  • Website
  • Deadline19 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-01-19 00:00:00
  • Categories Construction Works

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ የአጥር ግሪል እና የጥበቃ ቤት ግንባታ ከዘርፉ የተሰማሩትን ማህበራትን በጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል።


 

የግንባታ ግልጽ ረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ፕላን መምሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ግብርና መምሪያ የአጥር ግሪል እና የጥበቃ ቤት ግንባታ ከዘርፉ የተሰማሩትን ማህበራትን በጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል።

ዚህ በመስኩ የተሠማራችሁ ተጫራቾች፡-

    • በደረጃ 8 የተደራጁ ማህበራት
    • የዘመኑን ግብር የከፈለና የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል
    • የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያለውና ማቅረብ የሚችል
    • የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
    • በከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር የተመዘገቡና የታደሰ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ
    • በኢፌዴሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የተመዘገበና የአቅራቢነት ምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤
    • 2017 በጀት ዓመት ከግብር ነጻ መሆናቸውን የሚገልጽ ከገቢዎች የተ ሰርተፍኬት የሚያቀርብ
    • በክልሉ እና በዞናችን ውስጥ በግንባታ ሥራ ላይ ተሰማርተው የመልካም ሥራ አፈጻጸም ያላቸውና ስራዎችን ያላስተጓጎሉ ውል ያላቋረጡ መሆን ይገባቸዋል፤
    • የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ንብረት አስተዳደር ዳይክቶሬት ዘወትር በስራ ሰዓት በመቅረብ የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) በመፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
    • ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በመውሰድ ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ እንዲሁም ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ የጨረታ ሰነድ እያንዳንዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ አንድ ላይ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት 22ኛው ቀን ይሆናል፡፡
    • ርጅናል ሰነድ ላይ ማንኛውም አይነት ስርዝ ድልዝ በሚታይ መልኩ በድጋሚ መጻፍ አለበት፡፡
    • በእያንዳዱ የጨረታ ሰነድ ላይ የማህበሩ ማህተምና ፊርማ ማረፍ አለበት፡፡
    • ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ 21 ተከታታይ ቀን ከዋለ 22 ቀን ከረፋዱ 400 ታሽጎ 430 የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ በዚያው ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
    • ተጫራቾ የጨረታ ማስከበሪያ 40,000 (አርባ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና ከታወቀ በባንክ የሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም 90 (60+30) ቀን የሚቆይ በባንክ ዋስትና ሆኖ በጥሬ ገንዘብ እና በኢንሹራንስ ዋስትና መቅረብ አይቻልም፡፡
    • ጨረታው የሚገመገመው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት እንደገና ተሻሽሎ በወጣ የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 70/2017 እና መመሪያ ላይ ማብራሪያና ማሻሻያ በተደረገው መሠረት ነው

በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነድ ማቅረብ ከጨረታ ውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በመሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0461310108 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በጌዴኦ ዞን ፋይናንስና ላን መምሪያ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

 

Save Tender