ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማ ስራዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማ ስራዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የሎት ቁጥር |
የዕቃው ዝርዝር |
|
1 |
ሎት 1 |
Shoring and Excavation work |
ተጫራቾቹ ማሟላት ያለባቸው
- በህንፃ/ጠቅላላ ተቋራጭ ንግድ ፍቃድ ያለው
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
- የግብር ከፋይ መለያ ሰርተፍኬት
- ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት
- የዘመኑን ግብር መክፈሉን የሚያረጋግጥ ክሊራንስ
- ተጫራቾች በዘርፉ ያላቸውን የድርጅቱን እና የባለሙያዎቻቸውን የሥራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾቹ የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና 2% ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾቹ ሠነድ ሊወስዱ ሲመጡ የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመከፈል ሠነድ መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ዋጋ የተሞላበት ፋይናንሻል ሰነድ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ፖስታ እንዲሁም እንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ ቴኪኒካል ሰነድ ለየብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ከላይ የተዘረዘሩት መረጃዎችና ሠነዶች አሟልተው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ11ኛ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወደም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ሻላ 17/17 ህ/ል/ማ ይከፈታል፡፡ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታ ሣጥን መክፈቻ አያስተጓጉልም፡፡
- አሻሚ፣ የተሰረዘ፣ የተደለዘ እና በግልፅ ባልሆነ ሁኔታ የጨረታ ዋጋ በመሙላት መወዳደር ከጨረታ ውጪ ያደርጋል፡፡
- የጨረታውን መመሪያ አለማክበር ከጨረታው ያሰርዛል፡፡
- ፋና ቦሌ ሸ/ ኃ/የተ/ህ/ስ/ማህበር ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- የፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማህበር 17/17 ህ/ል/ማዕከል ሻላ መናፈሻ ቅጥር ግቢ ውስጥ የማዕከሉ ፋይናንስ ክፍል ቢሮ ቀርበው ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- 0116184076/0956448888/0965448888
ፋና ቦሌ ሸ/ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማ
