Tender Detail

Tender Details


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍ/ቤት በ2018 ዓ.ም ከካፒታል በጀት እና ከመደበኛ በጀት ሞተር ብስክሌት፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን (ላፕ ቶፕ ኮምፒውተር፣ ዲስከ ቶፕ ፕሪንተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን/ እና የጽ/መሣሪያ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ልላዊ መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ /ቤት 2018 . ከካፒታል በጀት እና ከመደበኛ በጀት ሞተር ብስክሌት፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን (ላፕ ቶፕ ኮምፒውተር፣ ዲስከ ቶፕ ፕሪንተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን/ እና የጽ/መሣሪያ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች፡-

1.     በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው

2.     /ቫት ተመዝጋቢ የሆነበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3.     ዝርዝር የጨረታ ሠነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በደቡብ ኢትዮጵያ ከልል መንግስት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ /ቤት የግዥ ፍያ ንብረት አስ/ ድጋፍ የሥራ ሂደት እየመጡ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ በመከፈል የጨረታ ሠነድ መግዛት ይኖርባቸዋል።

4.     ተጫራቾች ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር ብቻ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒአ /CPO/ ከጨረታው ሠነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5.     ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን የዋጋ ማቅረቢያ ሠነዶቻቸውን ኦርጅናሉን በፖስታ በማሸግ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት እስከ መጨረሻው ቀን ከቀኑ 1000 ድረስ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ የጨረታ ሠነዶቻቸውን ማስገባት አለባቸው፤ ጥራቱን በጥንቃቄ እናያለን።

6.     ዝርዝር የጨረታ ሠነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 /አሥራ አምስት ቀናት/ ከቀኑ 1000 ድረስ በሣጥኑ መጨመር አለባቸው፡፡ በዕለቱ 1100 ታሽጎ በሚቀጥለው ቀን ማለትም 16ኛው ቀን ከቀኑ 430 ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ በሠነዱ ከተባለው ውጪ ማቅረብ አይቻልም።

7.     በጨረታው ሠነድ ላይ የተፃፈውን የዕቃ ዓይነት ተጫራቾች በትክክል መሙላት አለባቸው። የሚያቀርቧቸው ዋጋ ከቫት ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

8.     ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ዕቃውን እስከ /ቤቱ ድረስ ያቀርባል።

 

ፍርድ ቤቱ ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን መለወጥ ሆነ ሙሉ በሙየመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ደቡብ ኢትዮጰ ክልላዊ መንግስት የወይታ ሶዶ ከተማ ስተዳደር ከፍተኛ /ቤት

Save Tender