Tender Detail

Tender Details


የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

ዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት፡-

1.     ፎቶ ኮፒ ፕሪንተር እና ፕሮጀተር ለሁለተኛ ጊዜ ለማስጠገን

2.     የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ /ሥራ ንደኛ ጊዜ ለማሰራት

3.     የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ለሁለተኛ ጊዜ ለመግዛት እና

4.     "Cardiotorasic" እቃዎች ለሁለተኛ ጊዜ ለመግዛት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላለችሁ፡፡

·        2018 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያልችሁ

·        ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል፡

·        በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ

·        ተጫራ ያሸነፉበትን ዕቃ ግዥ /ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡፡

·        ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው

·        ስርዝ ድልዝ ያለው፤ የማይታይ የጨረታ ሰንድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም

·        ጨረታውን ከሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማሰያዝ የሚችል፡፡

·        ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ ጨረታ ለየ ብቻ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው

·        የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ሥራ ጨረታው የሚከፈተው 15/05/2018 . ከቀኑ 830 ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

·        የፎቶ ኮፒ፣ ፕሪንተር እና ፕሮጀክተር ለማስጠገን ጨረታው የሚከፈተው 15/05/2018 ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

·        የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ጨረታው የሚከፈተው 19/05/2018 . ከቀኑ 830 ተጫራ/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

·        P'Cardiotorasic" እቃዎች ጨረታው የሚከፈተው 19/05/2018 ከቀኑ 930 ተጫራ/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

·        ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡፡

ጨረታው ማስከበሪያ፡-

1 ላይ ላለው ተራ ቁጥር ጨረታ 10,000 (አስር ሺህ) ብር

2-3 ላይ ላለው ተራ ቁጥር ጨረታ ለየ ብቻ 20,000 (ሃያ ሺህ) ብር እና

4 ላይ ላለው ተራ ቁጥር ጨረታ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ብር "CBE, CBO, እና Singe" ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው

 

አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ፡፡

 

አዳማ ሆስፒታል ሚዲካል ሌጅ

 

Save Tender