Tender Detail

Tender Details

  • Company የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት መንገዶች ባለስልጣን
  • Address በምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሞ ከተማ ፡ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0474527941
  • Website
  • Deadline06 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-02-06 00:00:00
  • Categories Construction Machinery And Vehicles , Machinery Rental

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት መንገዶች ባለሥልጣን ዋና መ/ቤት ለደካ ሳይለም ሎት-2 መንገድ ጥገና እና ለመንገድ ግንባታ ሥራ አገልግሎት የሚውል በሎት1 ገልባጭ መኪናችን ለመከራየት እና በሎት2 የተለያዩ ማሽነሪዎችን ማለትም ዶዘር፣ግሬደር፣ ሮለር እና ሎደር በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ማስታወቂያ 003/2018

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት መንገዶች ባለሥልጣን ዋና /ቤት ለደካ ሳይለም ሎት-2 መንገድ ጥገና እና ለመንገድ ግንባታ ሥራ አገልግሎት የሚውል በሎት1 ገልባጭ መኪናችን ለመከራየት እና በሎት2 የተለያዩ ማሽነሪዎችን ማለትም ዶዘር፣ግሬደር፣ ሮለር እና ሎደር በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል። በዚሁም መሰረት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዝርዝር መሰረት አቅራቢዎችን ይጋብዛል፡-

1.       ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ሥራ ፈቃድ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት፣ ተጨማሪ እሴት ይክስ፣ የንግድ ምዝገባ ሰረትፍኬት፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (Tin No) እና በጨረታ ለመሳተፍ ከሀገር ውስጥ ገቢ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

2.       ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ እንቬሎፕ የፋይናንሻል እና ተክኒካል ፕሮፖዛሉን በተለያየ ፖስታ በማድረግ አንድ ዋና እና ሁለት ኮፒ ‹‹ኦርጅናል›› እና ‹‹ኮፒ›› በማለት እና የጨረታ ማስከበርያውንም ለያንዳንዱ ሎት በተለያየ ፖስታ ለየብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3.       ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) ብር በባለስልጣን /ቤቱ የባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000642058936 በማስገባት ባንክ ደረሰኝ በመያዝ ከባለስልጣን /ቤቱ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ኬዚ ቲም ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።

4.       የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው።

5.       አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ቀን ሲሆን ጨረታውን ከቀኑ 1130 ድረስ ይሆናል። ጨረታው 15 ቀን ከቀኑ 1130 ተዘግቶ በሚቀጥለው ቀን 330 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል። እለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

6.       ተጫራቾች የጠቅላላ ዋጋ 1% የጨረታ ማስከበሪያ በቅድሚያ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም ሲፒኦ (CPO) ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም።

7.       ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሰረት ጨረታቸውን ማቅረብ አለባቸው ከጨረታ ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም ተጫራቾች 2016 . ጀምሮ በተመሳሳይ ዘርፍ ከሰሩበት የመንግስት /ቤት ቢያንስ አንድ የመልካም ስራ አፈፃፀም ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

8.       ተጫራቾች 2016 . ጀምሮ በተመሳሳይ ዘርፍ ከሰሩበት የመንግስት /ቤት ቢያንስ አንድ የመልካም ስራ አፈፃፀም ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዞ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

9.       /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መንገዶች ባለስልጣን ዋና /ቤት በግብዓት አቅርቦትና አስተዳደር ዘርፍ ግዥና ንብረት አስተዳደር ኬዚ ቲም ቢሮ በአካል በመቅረብ ማነጋገር ወይም በስልክ ቁጥር 047 452 7941 / 047 452 7727 ደውለው ማነጋገር ይቻላል።

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት መንገዶች ባለስልጣን

Save Tender