Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address ከፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 15178063
  • Website
  • Deadline12 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-02-12 00:00:00
  • Categories 3- Wheel Vehicle, Motorcycles And Bicycles

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ 2018 ዓ.ም በጀት ዘመን ለሴክተር መ/ቤት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ሞተርሣይክሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ከህጋዊ ተጫራቾች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።


ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2018 . በጀት ዘመን ለሴክተር /ቤት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ሞተርሣይሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ከህጋዊ ተጫራቾች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት

    ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉና ያሳደሱ የቲን ቁጥር እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

    ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (50,000) ሃምሳ ሺህ ብር በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

    ተጫራቾች CPO በጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ስም በማሰራት ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

    ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ከጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 14 ቀርበው የማይመለስ 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይቻላል።

    ጨረታው 15/ ለአሥራ አምስት ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ታሽጎ 8:30 ሰዓት ሲሆን ይከፈታል።

    ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ባይገኙም የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም።

    አሸናፊ ድርጅት ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 /አምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ከግዥ/ቤት ውል የመግባት ግዴታ አለበት።

    የጨረታው የሚታሸግበት ቀን ቅዳሜ እሁድ ወይም ከስራ ቀን ውጭ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀንና ሰዓት ይሆናል።

    /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

በለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 15178063/

0917064078 ይደውሉ።

 

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በከፋ ዞን የጊምቦ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

Save Tender