የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ለ2018 የበጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ IT እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ለ2018 የበጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ IT እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ አስፈላጊ መስፈርት የሚያሟሉ ተጫራቾች እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል። ስለሆነም፡-
የተጫራቾች መመሪያ
1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number) ያላቸው፣
4. ተጫራቾች የዕቃውን ዋጋ በሚሞሉበት ጊዜ የዕቃውን ዓይነት በግልፅ በቀረበው ስፔሲፊኬሽን መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተመሰከረለት (CPO) ብቻ ማስያዝ አለባቸው።
6. የአቅራቢዎች ዝርዝር ላይ መመዝገባቸሁን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
7. የጨረታው አሸናፊ የሚያቀርበውን ዕቃ እስከ መ/ቤታችን ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
8. ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ለ21 (ሃያ አንድ) ተከታታይ የሥራ ቀናት ድረስ ሙሉ ዶክሜንቶችን ፋይናሽያል እና ቴክኒካል ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የጨረታ ሰነድ ከመ/ቤታችን ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከቶሬት ቢሮ 9ኛ ፎቅ ፋይናንስ ክፍል የማይመለስ ብር 200 (ብር) መግዛት ይችላሉ።
9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ 9ኛ ፎቅ ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በተዘጋጀው ሳጥን መከተት አለባቸው፡፡
1. የጨረታው ሰነድ ስርዝ ድልዝ ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡
2. ጨረታው በ22ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
3. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
4. ለበለጠ መረጃ፡- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አዲስ አበባ ፍላሚንጎ በሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳደር ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0115541816
የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
