የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባቸው የተለያዩ ግንባታ ፕሮጀቶች /ለማት የሚሠሩ ሲሚንቶ ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ አንዲሁም የግንባታ ብረት ከባ/ዳር ከአዳማ፣ ከገላን ከሸኖ እና ከቢሾፍቱ ከተሞች ከሚገኙ ፋብሪካዎች ፕሮጀክቶች ወዳሉበት ከተሞች ስሚንቶ እና ብረት ለማጓጓዝ ህጋዊ ከሆኑና ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።
የሲሚንቶ እና ብረት ትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ/የጨረታ ቁጥር 07/2012
የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለሚገነባቸው የተለያዩ ግንባታ ፕሮጀቶች /ለማት የሚሠሩ ሲሚንቶ ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ አንዲሁም የግንባታ ብረት ከባ/ዳር ከአዳማ፣ ከገላን ከሸኖ እና ከቢሾፍቱ ከተሞች ከሚገኙ ፋብሪካዎች ፕሮጀክቶች ወዳሉበት ከተሞች ስሚንቶ እና ብረት ለማጓጓዝ ህጋዊ ከሆኑና ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።
ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
1- በዘርፉ ሀጋዊ የታደሰ የንግድ ፋቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር የምስል ጥር ወረቀት እንዲሁም የባለቤትነት መታወቂያ ሊብሬ ያላቸው።
2- የጨረታ ሰነዱን ባ/ዳር ከተማ በዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ድርጅት ቀበሌ 11 ኮብል አክሲዮን ማህበር ፊት ለፊት ወደ ዲያስፖራ በሚወስደዉ መንገድ በሚገኘው የድርጅቱ ህንፃ እና አ/አበባ ለገሀር አመልድ ኢተዮጵያ ህንጻ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 02 በሚገኘዉ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት መግኘት የማይመለስ 200 ብር ከፍሎ መውሰድ ይችላል።
3- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸዉን ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሠዓት ድረስ ብቻ ባህር ዳር ከተማ በዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ድርጅት ቀበሌ 11 ኮብል አክሲዮን ማህበር ፊት ለፊት ወደ ዲያስፖራ በሚወስደዉ መንገድ በሚገኘው የድርጅቱ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 107 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
4- ጨረታው በ15ኛው ቀን 8፡00 ይዘጋና በዚያኑ ቀን 8፡30 ይከፈታል። 15ኛው ቀን የሥራ ቀን በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚኖርባቸዉ ሲሆን ጨረታ ሳት በዚያውኑ ቀን 8፡00 ተዘግቶ 8፡30 ይከፈታል።
5- ዝርዝር የጨረታ መመሪያውን እና የውል ይዘቱን እንዱሁም የሚገዙትን አገልግሎቶች፣ የብረት ሰነድ በዝርዝር የተገለፀ ስለሆነ ማንኛውም ተጫራች በጥንቃቄ በማንበብ የአውን በት መመሪያው መሰረት መሞላት አለበት።
6- የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋዉን ቫትን ጨምሮ 2% ሆኖ ከብር 500 ሺ ባልበለጠ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባችኋል።
7- ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው
ስልክ ቁጥር 058-218 0538/ 09 27 60 55 99/ 09 18 30 59 49/ 09 18 81 67 32
ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን
ባህርዳር
