Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Agricultural Businesses Corporation (የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን)
  • Address ሳሪስ አቦ ፋፋ የምግብ አክሲዮን ጎን 200 ሜትር ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114709095
  • Websitehttps://ethioagri.com/
  • Deadline24 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-02-24 00:00:00
  • Categories Safety Clothe And Shoes

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የ2018/2019 ዓ.ም የሠራተኞች የአደጋ መከላከያ እና የደንብ ልብስ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው ዝርዝር መሰረት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር .../ብግጨ/8/2018

 

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን 2018/2019 . የሠራተኞች የአደጋ መከላከያ እና የደንልብስ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው ዝርዝር መሰረት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ ንግድ ፈቃድ ያላችሁና የዘመኑን ግብር ለመፈላችሁ ማስረጃ፡ የቫት ተመዝጋቢ ቲን እና EGP የአቅራቢዎች ሊስት የተመዘገበ ስለመሆኑ ማስረጃ መቅረብ ይኖርበታል። እንዲሁም ከገቢዎች ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ አቦ በሚገኘው ፋፋ የምግብ አ. ጀርባ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና /ቤት 1 ፎቅ ግዥ ፍል ቀርበው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ማስከበሪያ የጠቅላላውን ብር 2% በሲፒኦ ወይም በባን ጋራንቲ (Unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል። የጨረታ ዋጋ 60 (ስልሳ) ቀናት የጸና መሆን ይኖርበታል። ጨረታው የካቲት 17 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ የስብሰባ አዳራሽ ቴክኒካል የጨረታ ሰነድ የመፈቻ ስነሥርዓት ይከናወናል

ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ፡ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

ስልክ፡ +251911984467 ወይም +25149632090

ፋክስ 0114-421312

 

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

 

 

Save Tender