Tender Detail

Tender Details

  • Company Defense Construction Enterprise (የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ)
  • Address ወርቁ ሰፈር (ውሃ ልማት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መስጊዱ እካባቢ በሚገኘው የኢንተርፕራይዙ ግቢ) : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 11 17 51 51
  • Websitehttps://www.dce-et.com/
  • Deadline04 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-03-04 00:00:00
  • Categories Finishing Work

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ጊቢ ውስጥ G+10 የተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት 17-06B የ የ Venile Tile ስራ (የእጅ ዋጋ) ብቻ ግዥ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡


ጨረታ ቁጥር DCE/SC/159/18

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ጊቢ ውስጥ G+10 የተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀ 17-06B Venile Tile ስራ (የእጅ ዋጋ) ብቻ ግዥ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ሆነም፡-

.

የስራ ዝርዝር

መጠን

የጨረታ መዝጊያ ቀን

የጨረታ መክፈቻ ቀን

1

Venile Tile ስራ (የእጅ ዋጋ) ብቻ

ጨረታ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው መሠረት

25/06/2018 / ከቀኑ 800

25/06/2018 / ከቀኑ 815

 

1.     ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ፤ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው

2.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ እና ስፔስፍኬሽን መሠረት ይኖርበታል፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር ለእያንዳንዱ 200.00 (ሁለት መቶ) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ጨረታው እስከሚዘጋ ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ በጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ በሚገኘው አቅርቦትና ግዥ ቡድን ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ እና ዋጋ በኢንቨሎፕ ከላይ በሰንጠረዡ መሰረት በተቀመጠው የጨረታ መዝጊያ ቀን እና ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይቻላል፡፡

5.     ጨረታው ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው የጨረታ መክፈቻ ቀን እና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በፕሮጀ አቅርቦት እና ግዥ ቡድን ቢሮ ይከፈታል፡፡

6.     ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመበቱ በህግ የተጠበቀ ነው

 

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን

የጃንሜዳ አዛዥነትና ስታፍ ፕሮጀክት 17-06B

ለበለጠ መረጃ:- 0118-95-98-10 ወይም 0911-69-13-78

 

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

Save Tender