Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Forest and Wildlife Enterprise (OFWE) (የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 07 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-122-00-20
  • Websitehttps://www.oromiaforest.et/
  • Deadline06 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-03-06 00:00:00
  • Categories Gardening And Landscaping

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት አርሲ ቅ/ጽ/ቤት አዳባ ዶዶላ ዲስትሪክት እና ኢሉ አባ ቦራ ቅ/ጽ/ቤት ገ/ዲዴሳ ዲስትሪክት ላይ የቁም የፈረንጅ ጥድ ግንድላ እንዲሁም ኢሉ አባ ቦራ ቅ/ጽ/ቤት ገ/ዲዴላ ዲስትሪክት ላይ የቁም የ"Grevillea robusta" ግንድላ እና የቁም የፈረንጅ ጥድ እና የPinus ድብልቅ ግንድላ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የቁም ደን ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር

OFWE/GU-12/2018

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ

 

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት አርሲ //ቤት አዳባ ዶዶላ ዲስትሪ እና ኢሉ አባ ቦራ //ቤት /ዲዴሳ ዲስትሪ ላይ የቁም የፈረንጅ ጥድ ግንድላ እንዲሁም ኢሉ አባ ቦራ //ቤት /ዲዴ ዲስትሪክት ላይ የቁም "Grevillea robusta" ግንድላ እና የቁም የፈረንጅ ጥድ እና Pinus ድብልቅ ግንድላ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ

በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ሀረርጌ //ቤት ጀሎ ታር ዲስትሪክት እና አርሲ //ቤት አዳባ ዶዶላ ዲስትሪክት ላይ የቁም የፈረንጅ ጥድ ግንድላ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

በመሆኑም፡-

1.     የግንዲላ እና የእንጨት መሰንጠቂያ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤ የቫት (VAT) ተመዝጋቢና TIN Number" ያላቸው ድርጅቶች እና ግለሰቦች እንዲሁም ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጽ - የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ቀበና ሼል/ ኦይል ሊቢያ አጠገብ በሚገኘው የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ዋና /ቤት 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 እና ጨረታው በወጣበት አርሲ //ቤት ነጌሌ አርሲ ከተማ፤ ኢሉ አባ ቦራ //ቤት መቱ ከተማ እና ሀረርጌ //ቤት ጭሮ ከተማ በመግዛት በጨረታው መሣተፍ ይችላሉ፡፡

2.     ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ይቆያል።

3.     ጨረታው የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ክለኛው ቀንና ሰዓት በጨረታው ሰነድ ውስጥ ይገለጻል።

4.     ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid bond) የሚሆን ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ 5% በማስላት በድርጅቱ ዋና /ቤት የምትጫረቱ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሚገኙ ባንኮች //ቤት የምትጫረቱ /ቤቱ ከሚገኝበት ከተማ በባን በተረጋገጠ ደረሰኝ (CPO) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

5.     ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111240249 በመደወል መጠየቅ "www. oromiaforest.et ድረ-ገፅ መጎብኘት ይችላሉ፡፡

 

የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት

Save Tender