Tender Detail

Tender Details

  • Company በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 022 223 0293
  • Website
  • Deadline10 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-03-10 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለምን/ሸሳ/ ግብርና ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ለግብርና እና ቤተሰቡ አገልግሎት የሚውል ቢሮ ግንባታ ሕንፃ ሥራ ተቋራጭ አወዳድሮ ማስገባት ይፈልጋል።


ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 003/2018

 

የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ለምን/ሸሳ/ ግብርና /ቤት አገልግሎት የሚውል ለግብርና እና ቤተሰቡ አገልግሎት የሚውል ቢሮ ግንባታ ለማስገንባት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ሁለት ዓመት እና ከዚያ ላይ የመልካም ሥራ አፈፃፀም እና ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣ ደረጃ 5 (አምስት) እና ከዚያ በላይ የሆነ ጠቅላላ ሥራና ሕንፃ ሥራ ተቋራጭ፣ አወዳድሮ ማስገባት ይፈልጋል። ስለዚህ በዘመኑ የታደሠ ንግድ ፈቃድ፣ ቲን ነምበር እና የቫት ሰርተፍኬት ማሟላት የምትችሉ አቅራቢዎች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታውን ሠነድ ከምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገንዘብና /ቤት 500 /አምስት መቶ ብር/ ብቻ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፤ የጨረታው ሰነድ ሳጥን 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 415 የሚከፈት መሆኑን ቀው የጨረታ ሠነድ በመግዛት መወዳደር ይችላሉ። ሌሎች መስፈርቶችን ከጨረታ ሠነዱ ማግኘት ይችላሉ። /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለበለጠ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፡- 022 223 0293/022 223 0017 በመደወል ይጠይቁ።

 

በሰሜን ሸዋ ዞን የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

Save Tender