Tender Detail

Tender Details

  • Company በአብክመ በሰሜን ሸዋ ዞን የዘመሮ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት
  • Address ሰሜን ሸዋ ዞን ዘመሮ ከተማ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline09 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-03-09 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent , Construction Machinery , Construction Vehicle

በሰሜን ሸዋ ዞን የዘመሮ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት አመት በከተማው ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የተለያዩ ማሽኖች ማለትም ግሪደር፣ እስካቫተር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ እና ሲኖ ትራክ መከራየት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በሰሜን ሸዋ ዞን የዘመሮ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት 2018 . በጀት አመት በከተማው ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የተለያዩ ማሽኖች ማለትም ግሪደር፣ እስካቫተር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ እና ሲኖ ትራክ መከራየት ይፈልጋል፡፡ በተጨማሪም በከተማው ውስጥ የመንገድ መብራት ለማዘርጋት ፓውዛ፣ አንፖልና ከዚሁ ጋር ተያያዥ የሆኑ የኤሌክትሪክ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ህጋዊ ፈቃድ ያለውና ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፡፡

1.     በዘርፉ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤

2.     የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3.     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ያላቸው፤ የሚጫረቱት ጨረታ 200,000 ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት

4.     ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ. 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።፡

5.     የሚያቀርቡትን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፤

6.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ከግ///አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 ማግኘት ይችላሉ፤

7.     የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀን ሆኖ 15ተኛው ቀን እስከ ቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ነው፡፡

8.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 2 ፐርሰንት CPO ወይም ገንዘብ ብቻ ማስያዝ አለባቸው፡፡

9.     አሸናፊ የሆነው ድርጅት አሸናፊነቱ እንደተገለጸ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የውል ማስከበሪያ የውሉን ዋጋ 10 በመቶ በማስያዝ ውል መፈጸም አለበት

10. አሸናፊ የሚለየው በሎት በጥቅል ዋጋ ስለሆነ ሁሉንም መሙላት አለባቸው፡

11. ማንኛውም ወጭ፣ ብልሽት፣ በራሱ ወጪ ሸፍኖ መሥራት የሚችል፡፡

12. የሚያቀርቡት እቃ /ማሽን/ እና የሚገነቡት ግንባታ ጥራት ብቃት ያለው መሆን አለበት፡፡

13. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋናና ቅጂ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግ///አስ/ ቡድን ወይም ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ስዓት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀን ሆኖ 15ተኛው ቀን እስከ ቀኑ 1100 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

14. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ///አስ/ ቡድን ክፍል በቢሮ ቁጥር 4 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል። ሆኖም ግን 16ኛውቀን በአል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

15. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

16. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 4 ድረስ በአካል በመገኘት ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

የዘመ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት / ቡድን

Save Tender