Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን
  • Address ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0462122897
  • Website
  • Deadline14 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-03-14 00:00:00
  • Categories Gardening And Landscaping , Plastic Raw Materials And Products

የሲዳማ ብ/ክ/መንግስት በ2018 ዓ.ም ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቡናና ደን ችግኝ ጣቢያ አገልግሎት የሚውሉ ፓሊቲን ቲዩብ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሲዳማ //መንግስት 2018 . ቡና ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ለቡናና ደን ችግኝ ጣቢያ አገልግሎት የሚውሉ ፓሊቲን ቲዩብ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-

1.     በዘርፉ የታደሰ ፈቃድ ያለው፡፡

2.     ለአቅራቢነት የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡

3.     ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆነ፡፡

4.     የግብር ከፋይነት ርተፍኬትና መለያ ቁጥር ያለው፡፡

5.     የዘመኑን ግብር ስለመፈላቸው የግብር ከፋይነት ማስረጃ የሚያቀርብ፡፡

6.     የሚገዙ ዕቃዎች ዓይነትና ዝርዝር የማይመለስ 200 /ሁለት መቶ ብር/ ከፍሎ መግዛት አለባቸው፡፡

7.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 20,000 በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ ማስያዝ አለበት፡፡

8.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን 1 ኦርጅናል ፋይናሻል እና የቴከኒካል 2 ኮፒ በአንድ ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፒ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፡፡

9.     ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት አየር ላይ የሚውል ሲሆን 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዚያው ዕለት 800 ሰዓት የሲዳማ //መንግስት ቡና፤ ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ልማት ባለስልጣን ግዥ //አስ/ ዳይሬክቶሬት ፍል ቢሮ ቁጥር 02 ተጫራችቸ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋቸው ግዥ //አስ/ዳይሬክቶሬት፡፡

 

በስልክ ቁጥር፡- 0462122897 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቡና ፍራፍሬና ቅመማቅመም ስልጣን

Save Tender