በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን የጊምባ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ስር ለሚገኘው መሥሪያ ቤት የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በአልማ የሚሠራውን የአስተዳደር ሕንፃ ግንባታ በጨረታ አውጥቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ግ/ጭ/03/2018
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን የጊምባ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ስር ለሚገኘው መሥሪያ ቤት የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በአልማ የሚሠራውን የአስተዳደር ሕንፃ ግንባታ በጨረታ አውጥቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡ የሚሠሩት የሥራ ዝርዝር:- የቁፋሮና የአፈር ሥራ፤ የግንብ ሥራ፤ የአርማታ ሥራ፤ ብሎኬት ሥራ፤ የጣራ ሥራ፤ የአናጺና እንጨት መገጣጠም ሥራ፣ የብረት ሥራ፤ የልስና የትኮሳ ሥራ፤ የማጠናቀቂያ ሥራ፤ የመስታወት ሥራ፤ የቀለም ቅብ ሥራና የኤሌክትሪክ ሥራ በድምር ሀ+ለ የሚሠሩ ግንባታ በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።
1. በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
3. የግብር ከፍያ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው፣
4. የግዥው መጠን ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከ/ጊ/ከ/አስ/ገ/ግ/ፈ/ን ብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 ማግኘት ይቻላል፡፡
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ሥራ ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲ.ፒ. ኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በጊምባ ከተማ አስ/ጽ/ቤት በግ/ፍ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤ ሆኖም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን 21/06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለ15 ቀን በአየር ላይ ሲውል በ16ኛው ቀን 3፡30 ታሽጎ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል።
9. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ግ/ፋ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር-4 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-240-58-69 በመደወል ማግኘት ይችላል፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን የጊምባ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት
