ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተው የተወረሱ እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ ባሉበት ሁኔታ መጋቢት 7/2018፤ ከጠዋቱ 4፡00 ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት የተተው የተወረሱ እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ ባሉበት ሁኔታ መጋቢት 7/2018፤ ከጠዋቱ 4፡00 ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም፡-
1. በቀርንጫ ጽ/ቤታችን በጨረታ በቀረቡት የተለያዩ የብር ጌጣጌጥ ላይ ለመወዳደር ተጫራች በዘርፉ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተስጠ ማስረጃ (ከሊራንስ) በማቅረብ መወዳደር የሚችል፣ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 6/07/2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት እና ከሆሌ ጉ/ መቆጣቢያ የጨረታ ሰነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 5% ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ በኤንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል።
|
ተ.ቁ
|
የቅ/ጽ/ቤቱ ስም
|
የጨረታ ዓይነት
|
የንብረት ማመልከቻ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 2/07/2018 እስከ 6/07/2018 ዓ.ም
|
የጨረታ የመዝጊያ እና የመክፈቻ ቀንና ሰዓት
|
|
|
ጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት
|
ግልጽ ጨረታ
|
መጋቢት 7/2018 3፡45 ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ በጅማ ጉ /ቅ/ጽ/ቤት ላይ ይከፈታል
|
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-211-6287-047-211-2997 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
የጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
