Tender Detail

Tender Details

  • Company በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ
  • Address ከቀጨኔ መድኃኒዓለም ቤተ- ክርስቲያን በ1ኛው መንገድ ከቤተ ክርስቲያኑ 400 ሜትር ከፍ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111-11-13-96
  • Website
  • Deadline06 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-04-07 00:00:00
  • Categories Ict Equipment'S And Its Accessories , Ict And Telecom Service , Networking Equipment And Installation

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ በ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር ለጤና ጣቢያችን የወረቀት አልባ ስራ ለማስጀመር የ(Network Infrastructure for Health centers) ወይም የኔትወርክ ዝርጋታ እቃዎችን ጨምሮ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል።


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር፡- 03/2018

 

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ 2018 በጀት ዓመት 3 ዙር ግልጽ ጨረታ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት፡- ለጤና ጣቢያችን የወረቀት አልባ ስራ ለማስጀመር (Network Infrastructure for Health centers) ወይም የኔትወር ዝርጋታ እቃዎችን ጨምሮ በግልፅ ጨረታ አወዳድረን ለመግዛት እና ማሰራት እንፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ልታሟሉ የሚገቧቸው መስፈርቶች:-

1.     በመስኩ ህጋዊ ሰነድ የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ኖራቸው በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

2.     ተጫራቾች ሰነዶቻቸውን በታሸገ ፖስታ በማድረግ ሙሉ ሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን፣ ፈርማቸውንና ሙሉ አድራሻቸውን መፃፍ ሲኖርባቸው በተጨማሪም ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ///4 ጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403/409 ፋይናንስ ፍል ቀርቦ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት ስርዝ ድልዝ የሌለው ዋጋ በመሙላት 10ኛው ቀን እስከ 1100 ሰዓት ድረስ ብቻ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ሲኖርባቸው በእለቱ 10ኛው ቀን የጨረታ ሣጥኑ ታሽጎ 11ኛው ቀን 430 ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ነገር ግን ባይገኙም የጨረታ ሣጥኑን ከመክፈት አንደናቀፍም፡፡

3.     የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ በባን በተረጋገጠ (CPO) 70,000 ብር ብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

4.     የተጠየቁ ዕቃዎች ሙሉ በሙሉ ክክለኛ ናሙና ወይም ስፔስፍኬሽን (Specification) ፎቶ ግራፍ፣ ካታሎማ ወይም ማንዋል ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ ከአንድ ቀን በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5.     አሸናፊው ድርጅት ሸናፊነቱ ከታወቀበት 8ኛው ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ /በቀ// 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 በግንባር በመቅረብ ወይም የድርጅቱን ልና እና መታወቂያ በያዘ ግለሰብ ውል መዋዋል ሲኖርባቸው ይህ ሆኖ ባይገኝ ግን የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለመ/ቤቱ ገቢ በማድረግ /ቤቱ የተሻለውን አማራጭ ይወስዳል፡፡

6.     ተጫራቶች ለሚጫረቱት ዕቃ ክለኛውን ብራንድ (ዓይነት) ናሙና እና የዕቃ መግለጫ (Specification) ካታሎማ ወይም ማንዋል፣ የእቃው ፎቶ ግራፍ ማቅረብ እና መስሪያ ቤቱ ከቀረበው ስፔስፊኬሽን ጋር አንድ መሆን ሲኖርባቸው ጨረታው ጥራትን እና ዋጋን መነሻ አድርጎ ውሳኔ ይሰጣል፡፡

7.     ተጫራቾች ንብረቱን በራሳቸው ትራንስፖርት እና የጉልበት ዋጋ በመክፈል ይዘው በመቅረብ ስራውን መስራት ይኖርባቸዋል፡፡

8.     ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 10% (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

9.     /ቤቱ በጨረታ ላይ ከተጠቀሱት እቃዎች ብዛት ላይ 25% ጨምሮ ከአሸናፊ ድርጅት የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

በመሆኑም የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የማይመለስ 300 /ሶስት መቶ/ ብር ይሆናል፡፡

አድራሻችን፡- ///ወረዳ 4 ጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ ልዩ ስሙ ከቀጨኔ መድኃኒዓለም ቤተ- ክርስቲያን 1ኛው መንገድ ከቤተ ርስቲያኑ 400 ሜትር ከፍ ብሎ።

 

ተጨማሪ ማብረሪያ፡- ጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ በግንባር በመቅረብ .

0111-11-13-96011-1250172 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ።

 

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 የጥበብ በቀጨኔ ጤና ጣቢያ

Save Tender